2022-07-10 19:29:26
#ተአምረኛው #ቁርዓን
#ይህን_ያውቁ_ኖሯል?
#በቁርዐን “ይህኛው አለም(ዱንያ)” የሚለው ቃል 115 ጊዜ ሲጠቀስ “መጪው አለም (አሄራ)” የሚለውም እንደዚሁ 115 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
“ #መላይካ” የሚለው ቃል 88 ጊዜ ሲጠቀስ “#ሸይጣን” የሚለውም ቃል እንዲሁ 88 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
“#ሰዎች” የሚለው ቃል 50 ጊዜ ሲሆን የተጠቀሰው “#መልዕክተኞች” የሚለውም እንደዚሁ 50 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
“#ልማት” የሚለው ቃል 50 ጊዜ ሲጠቀስ “#ጥፋት” የሚለውም እንዲሁ 50 ጊዜ
“#ዘካ” የሚለው ቃል 88 ጊዜ ሲጠቀስ “#በረካ” የሚለውም እንዲሁ 88 ጊዜ
“#ሴት” የሚለው ቃል 24 ጊዜ ሲጠቀስ “#ወንድ” የሚለውም እንዲሁ 24 ጊዜ
“#ህይወት” የሚለው ቃል 145 ጊዜ ሲጠቀስ “#ሞት” የሚለውም እንዲሁ 145 ጊዜ
“#ጥሩ #ስራ” የሚለው ቃል 167 ጊዜ ሲጠቀስ “#መጥፎ_ስራ” የሚለውም እንዲሁ 167 ጊዜ
“#ነጳነት” የሚለው ቃል 36 ጊዜ ሲጠቀስ “#ጭንቀት” የሚለውም እንዲሁ 36 ጊዜ
“ #ትክክለኛ #ሰዎች” የሚለው 6 ጊዜ ሲጠቀስ“#የጠመሙ #ሰዎች” የሚለውም እንዲሁ 6 ጊዜ
“#ግልጵ” የሚለው ቃል 16 ጊዜ ሲጠቀስ “#ድብቅ” የሚለውም እንዲሁ 16 ገዜ
“#መውደው” የሚለው 83 ጊዜ ሲጠቀስ “#መታዘዝ” የሚለውም እንዲሁ 83 ጊዜ
“#ጥረት” የሚለው ቃል 102 ጊዜ ሲጠቀስ “#ትዕግስት” የሚለውም እንዲሁ 102 ጊዜ
“#ሰላት” የሚለው ቃል በቁርዐን ላይ 5 ጊዜ ሲጠቀስ የቀን ግዴታ ሰላቶች እንዲሁ 5 ናቸው
“#ወራቶች” በቁርዐን ላይ 12 ጊዜ ሲጠቀስ፤ በአመት እንዲሁ 12 ወራቶች ናቸው
“#ቀን” የሚለው ቃል በቁርዐን ላይ 365 ጊዜ ሲሆን የተጠቀሰው በአመትም እንዲሁ 365 ቀናቶች ናቸው።
“#ባህር” የሚለው ቃል 32 ጊዜ ተጠቅሷል፤ ”#መሬት” የሚለው ቃል ደግሞ 13 ጊዜ፡፡
እስቲ የሰባተኛ ክፍል ተማሪ የሚሰራውን ካልኩሌሽን እንስራ፡፡ቁርዐን ላይ “#ባህር” የሚለው ቃል በፐርሰንት “መሬት” እና “ባህር” ተብሎ ከተጠቀሰው ብናነጳጵር=32(32+13)x10=71.12% ሲሆን
☞“#መሬት” የሚለው ቃል ደግሞ በፐርሰንት “መሬት” እና “ባህር” ተብሎ ከተጠቀሰው ብናነጳጵር=13(32+13 )x100=28.888% ይመጣል፡፡
#በሌላ #አነጋገር 72.12% አለማችን ባህር ሲሆን 28.88% ደግሞ መሬት መሆኑን ያሳየናል፡፡
#ቀርዐን ላይ ያሉት የሱራዎች ብዛት ከአያዎቹ ጋር በ ግራፍ ሲቀመጥ ከታች ወይም ከላይ የምትመለከቱት እልቅናው ከፍ ያለውን የአላህን ስም ቅርጵ የያዘ ነው፡፡
#በቅርቡ በአሜሪካ ጥናት አድርገው በግብጵ ካይሮ ላይ በተደረገው medical conference የግብጵ ካርዲዎሎጂስትና በአሜሪካ የኢስላማዊ ህክምና ተቋም ሀላፊ የሆኑት ዶክተር አህመድ አል ቃዲ በጥናቱ እንዳረጋገጡት “#ቅዱስ #ቁርዐንን ማዳመጥ ከጭንቀት ያስወግዳል፡፡
ይህንንም ጥናት ያደረግነው ዘመናዊና ትክክለኛ በሆኑ መሳሪያዎች ነው፡፡ባደረግነው ጥናት ከ 80 ፐርሰንት በላይ የሚሆኑት ሙስሊም የሆነውም ያልሆነውም ፤ አረብኛ ሚያውቀውም ማያውቀውም ቁርአንን በሚያዳምጡ ጊዜ ጭንቀትን እንደቀነሰላቸው ተናግረዋል፡፡
#ጭንቀት በሰውነታችን ላይ ያለውን immunity እንዲቀንስ ያደርገዋል::ይህ ደግሞ ሚከሰተው በአንዳንድ የሰውነታችን ንጥረነገሮች ወይም በ nervous system እና endocrine glands መካከል በሚደረገው ውህደት በሰውነታችን ውስጥ የሚፈጠረው አለመመጣጠን ነው፡፡
429 views16:29