(( ومحمد (صلى الله عليه وسلم) حبيبه وعبده ورسوله ونبيه وصفيه ونقيه لم يعبد الصنم #ولم_يشرك_بالله عز وجل طرفة عين ولم يرتكب صغيرة ولا كبير قط)) ትርጉም [[ ሙሐመድ(ሶለሏሁ ዓለይሒ ወሰለም) የአሏህ ምርጥ ወዳጂ ባሪያው መልዕክተኛው ነብዩ የመረጣቸውና ከሁሉ ንጹህና ጽዱ ሲሆኑ ጣኦት አልተገዙም በፍጹም በአሏህም ላይ #አላጋሩም ትንሽም ሆነ ትልቅ ወንጀል በጭራሽ አልሰሩም]]
قال الإمام النووي «اتفقوا أن النبي صلى الله عليه وسلم لم يعبد صنماً قط، والأنبياء قبل النبوة معصومون من الكفر)) مصدر:(روضة الطالبين: 3/498) ኢማሙ ነወዊ ደግሞ ((ዑለማዎች በሙሉ ነብያችን ዓለይሒ ሶላቱ ወሰላም በፍጹም ጣኦት አልተገዙም ነብያቶች ለነብይነት ከመታጨታቸው በፊት ከኩፍር የተጠበቁ ናቸው)) قال ابو حنيفة فى الفقه الاكبر ((والانبياء عليهم السلام منزهون عن الصغائر والكبائر والكفر)) قال ملا علي القارئ شارحا قول ابي حنيفة (والكفر خص لانه أكبر الكبائر )) ሙላ ዐሊዩኒል ቃሪእ የአቡሐኒፋን ንግግርን ሲተረጉሙ አንቢያኦች ሑሉ ከትንንሽ ከትልልቅ ወንጀሎችና ከኩፍር የጸዱ ናቸው የሚለውን ኩፍር ተለይቶ የተጠቀሰው ከትልልቅ ወንጀሎች ሑሉ ትልቅ ወንጀል በመሆኑ ነው ብለዋል))
ነብያችን ሲገልጹ ታላቁ ሊቅ አልመቅሪዚ فلم يرغب لهم في صنم قط، ولا شهد معهم عيدا، ولم يسمع منه كذب قط، ...... وكان يواصل الأسبوع صوما ويقول: إني أظل عند #ربي يطعمني ويسقيني، وكان يبكي حتى يسمع لصدره أزيز كأزيز المرجل، በፍጹም ጣኦት ለማምለክ #አልፈለጉም (ፍላጎት አላሳዩም) ከነርሱም(ከጣኦታውያን) ጋር ክብረ ባዕላቸው ላይ #አልታደሙም ውሽት የሚባል ነገር (ከአንደበታቸው) አልተሰማም ሳምንቱን በተከታታይ በጾም ያሳልፉ ነበር እኔ #ፈጣሪየ ጋር እቆያለሁ እሱም ይመግበኛል ያጠጣኛልም ይሉ ነበር። ያለቅሱም ነበር ልክ እሳት ላይ የተጣደ ድስት እንደሚንፈቀፈቀው ሁሉ (የለቅሷቸው ብርታት) ከደረታቸው የመንፈቅፈቅ ድምጽ ይሰማ ነበር)) #ምንጭ፥አልመቅሪዚ ከዒምታዑል አስማዕ ኪታብ ቅጽ 4 ገጽ 212 ጌታየ ያሉት አሏህን ነበር የሚጾሙትም ለአሏህ ነበር፡፡