የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የት እንዳሉ እንደማይታወቅ ተገለጸ የዩንቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ንጉስ ታደሰ (ዶ/ር) በስራ ላይ ከታዩ አንድ ወር እንዳለፋቸው ተቋሙ ገልጿል ትምህርት ሚንስቴር እና የሰሜን ሸዋ ዞን የጸጥታ ተቋማት ስለ ጉዳዩ ከመናገር ተቆጥበዋል ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3QjgLWS 16.1K views14:23