በማይመለከትህ ጉዳይ አትግባ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿من حُسنِ إسلامِ المرءِ تركُه ما لا يَعْنيه.﴾ “የአንድ ሰው ከእስልምናው ማማር የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው።” ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 2317 ቴሌግራም፦ https://t.me/ahmedin99 15.9K views18:40