Get Mystery Box with random crypto!

አህሉል ሐዲስ የደርስ ቻናል قناة أهل الحديث

የቴሌግራም ቻናል አርማ ahlulhadis12 — አህሉል ሐዲስ የደርስ ቻናል قناة أهل الحديث
የቴሌግራም ቻናል አርማ ahlulhadis12 — አህሉል ሐዲስ የደርስ ቻናል قناة أهل الحديث
የሰርጥ አድራሻ: @ahlulhadis12
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 155
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል በአህሉሱናህ ዑለሞች የተፃፉ ኪታቦች በተከታታይ የሚቀራበት ነው
ቻናል https://t.me/ahlulhadis12
ግሩፕ https://t.me/ahlul_hadis12

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-07 20:27:03 |አላህ በዐረፋህ ቀን ወደ ቅርቢቱ ሰማይ መውረዱን ማፅደቅ
إثبات نزول الله يوم عرفة

- عن أم سلمة قالت:
"نعم اليوم يوم ينزل الله فيه إلى السماء الدنيا. قالوا: يا أم المؤمنين وأي يوم هو؟ قالت: يوم عرفة ". النزول للدارقطني (96).
የሙእሚኖች እናት ኡሙ ሰለማህ (ረዲየሏሁዐንሃ) እንዲህ ብለዋል፦ «አዎ የዛሬው ቀን አላህ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የሚወርድበት ቀን ነው።» የሙእሚኖች እናት ሆይ! ይህ ቀን የትኛው ቀን ነው? ተባሉ «#የዐረፋህ ቀን ነው።» አን-ኑዙል ዳረልቁጥንይ 96
- عن ابن عباس:
"يوم الحج الأكبر يوم عرفة، وهو يوم المباهاة، ينزل الله إلى السماء الدنيا". صفات رب العالمين لابن المحب (1211).
ከዐብደሏህ ኢብኑ ዐባስ የቁርአኑ ተንታኝ «የትልቁ ሃጅ ቀን የዐረፋህ እለት ነው።እርሱም የመፎካከሪያው ቀን ነው።አላህ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል።» ሲፋቱ አር-ረቢል-ዐለሚን ኢብኑል-ሙሂብ 1211
- قال الدارمي:
"باب النزول يوم عرفة". الرد على الجهمية(ص:83).
ኢማሙ ዳሪምይ እንዲህ አሉ «ምዕራፍ የዐረፋ ቀን ስለ መውረድ» አር-ረድ ዐላ አል-ጀህምያ 83
-قال الدارقطني:
"ذكر رواية حديث من قال: إن الله عز وجل ينزل إلى السماء الدنيا يوم عرفة". النزول (ص:174).
ኢማም ዳረልቁጥንይ እንዲህ አሉ «"የዐረፋህ ቀን አላህ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል" የሚለውን ሃዲስ ማውሳት።» አን-ኑዙል 174
#إثبات_صفة_النزول
#إثبات_النزول_يوم_عرفة
#أهل_الحديث
#الرد_على_الجهمية

https://t.me/alathar3a8adia
9 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 23:44:17
12 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 20:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 23:09:51 ታላቁ ሶሃባ ቱርጁማኑል ቁርአን ዐብደሏህ ኢብኑ ዐባስ ረዲየሏሁዐንሁማ በዚህ መልኩ ተክቢራ ያደርጉ ነበር

ሙሶነፍ ኢብኑ አቢ ሸይባህ
30 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 20:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 21:07:40 ‏قالت أم المؤمنين #عائشة رضي الله عنها :
ما من السنة يوم أحب إلي أن أصومه من يوم عرفة (مصنف ابن أبي شيبة )
የሙእሚኖች እናት ዐኢሻህ ረዲየሏሁዐንሃ እንዲህ ብለዋል «ከአመቱ ውስጥ እንደ ዐረፋህ ቀን መፆሙ የሚያስደስተኝ የለም።»
ሙሰነፍ ኢብኑ አቢ ሸይባህ
13 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 18:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 21:27:52 |ኢብኑ ባዝ ቁርአን መኽሉቅ ነው የሚል በግለሰብ ካፊር ነው።

ሙስሊም ነኝ እያለ ቀብር የሚያመልክን፣ ቁርአን መኽሉቅ ነው የሚልን፣የአላህን ከዐርሽ በላይ መሆን የማይቀበልን አሽዐርይ #ዐሊምም ይሁን #ጃሂል በግለሰብ ካፊር ነው እንላለን ለዚህም ማስረጃችን የሰለፎች ስምምነት ነው።ነገር ግን ዛሬ ላይ ወደ ሰለፍያ የሚጠጉ ግን ከሰለፎች ኩቱብ የራቁ ዐዋቂ ነን ባዮች ሰለፎችም ይሁን ኸለፎች በግለሰብ አላከፈሩም ብለው ይሞግታሉ።እስኪ ቢቀበሉ ይህንን የኢማም ኢብኑ ባዝን ፈትዋና ውይይት ይመልከቱ…አላህ ይመራቸው ይምራን

قال الإمام ابن باز : هذا معروف ، أهل السنة يكفرون من قال بخلق القرآن، لان معناه الله ما يتكلم، معناه أن القرءان ليس كلام الله، معناه وصف الله بأنه لا يتكلم ، ساكت
ኢማም ኢብኑ ባዝ እንዲህ አሉ «ይህ የታወቀ ነው።አህሉሱንናህ ቁርአን መኽሉቅ ነው የሚልን ያከፍሩ ነበር ፤ምክኒያቱም ትርጉሙ አላህ አይናገርም እንደማለት ነው።ቁርአንም የአላህ ንግግር አይደለም እንደማለት ነው።አላህን ባለ መናገር ዝም ያለ በማለት መግለፅ ነው።»
فقال أحد الحضور: ما لهم شبهة يل شيخ؟
አንድ ታዳሚ እንዲህ ብሎ ጠየቀ "ሹብሃ የላቸውም
فقال الإمام ابن باز رحمه الله: كفر ... لا، نخرجه من الملة. الله عز و جل له كلامه، وصفوه بأنه أبكم ما يتكلم ( يريدون أن يبدلوا كلام الله)، (و إن أحدمن المشركين استجارك فأجره حتى يسمع كلام الله) و الرسول يقول
(إن قريشا منعوني أن أبلغ كلام ربي).
ኢብኑ ባዝ ረሂመሁሏህ እንዲህ አሉ «ኩፍር ነው። የላቸውም፤ ከእስልምና ይወጣሉ።አላህ ንግግር አለው።እነርሱኮ አላህን በማይናገር ዲዳ ገልፀውታል።{አላህ እንዲህ ብሏል} "የአላህን #ንግግር ሊቀይሩት ይፈልጋሉ።" "ከአጋሪዎች አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅህ የአላህን #ንግግር እስከሚሰማ አስጠጋው" የአላህ መልክተኛም ﷺ እንዲህ ብለዋል "ቁረይሾች የጌታየን #ንግግር እንዳላደርስ ከለከሉኝ"
قال أحد الحضور:هل يكفر المعتزلة؟
ከታዳሚዎች አንዱ እንዲህ አለ "ሙዕተዚላዎች ይከፍራሉን?"
قال الإمام بن باز: ما في شك، من قال بخلق القرآن فهو كافر
ኢማም ኢብኑ ባዝ እንዲህ አሉ "ምንም ጥርጥር የለውም።ቁርአን መኽሉቅ ነው ያለ እርሱ ካፊር ነው።"
قال أحد الحضور: أحمد بن أبي دؤاد يكفر؟
ከታዳሚዎች አንዱ እንዲህ አለ "አህመድ ኢብኑ አቢ ዱአድ ይከፈራል?"
فقال الإمام بن باز: كل من قال بخلق القرآن فهو كافر.
ኢማም ኢብኑ ባዝ እንዲህ አሉ "ቁርአን መኽሉቅ ነው የሚል ሁሉ ካፊር ነው።"
فقال أحد الحضور: عينا يا شيخ؟
ከታዳሚዎች አንዲ እንዲህ አለ "ያ ሸይኽ በግለሰብ?(ይከፈራሉ)
فقال الإمام بن باز: عينا إذا ثبت عليه ذلك.
ኢማም ኢብኑ ባዝ እንዲህ አሉ "ግለሰቡ ላይ ይህን ማለቱ ከተረጋገጠበት አዎ"
فقال عائض القرني: الذهبي في السير يا شيخ ذكر أحمد بن دؤاد قال: هذا و ليس الرجل بكافر، فهو يشهد أن لا إله إلا الله، و يومن بالله.
አዒድ አል-ቀረኒ እንዲህ አለ «አዝ-ዘሃብይ በሲራህ "ይህ ሰውየ ካፊር አይደለም።ከአላህ መስተቀር በሀቅ የሚመለክ የለም ብሎ መስክሯል፤በአላህም ያምናል" ብሏል»
فقال الإمام بن باز : الذهبي ليس من أهل الفقه و البصيرة ، الذهبي عالم من الوسط، يعتني بمصطلح الحديث
ኢማም ኢብኑ ባዝ እንዲህ አለ "አዝ-ዘሃብይ (በዚህ ጉዳይ) የእውቀትና የፊቅህ ባለቤት አይደለም።እርሱ ሙስጠለሃል ሃዲስ ላይ ትኩረት የሚያደርግ መካከለኛ ዐሊም ነው።"
فقال أحد الحضور: حمل المأمون الناس على القول بذلك أليس كفرا؟
አንድ ታዳሚ እንዲህ አለ "መእሙን ሰዎችን በዚህ ላይ ሰዎችን ያስገድድ ነበር ካፊር አይደለምን?"
فقال الإمام بن باز: كفر، المأمون و غير المأمون .
[من شريط الدمعة البازية]
ኢማም ኢብኑ ባዝ እንዲህ አሉ "ይከፍራል።መእሙንም ይሁን ከእርሱ ውጭ ሌላ ይከፍራል።
ደምዐቱል ባዝያ በተባለ ካሴት

ከዘመናችን ዑለሞች ካልመጣላችሁ የማትረኩ ሰዎች ይህንን የዘመናችን ዐሊም ፈትዋ በደንብ ተመልከቱ።የምትቀበሉት የሙዐሲር ስለሆነ ነው እንጅ ከሰለፎችማ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደሊሎች አሉ…

وصل الله وسلم علي نبينا وحببينا وقدوتنا محمد ابن عبد الله وعلى آله وصحبه وسلم
18 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 18:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 16:11:54 قال التابعي المخضرم أبو عثمان النهدي رحمه الله : كَانُوا يُعَظِّمُونَ ثَلَاثَ عَشَرَات : - الْعَشْرُ الْأُوَلُ مِنَ الْمُحَرَّمِ - وَالْعَشْرُ الْأُوَلُ مِنْ ذِي الْحِجَّةِ - وَالْعَشْرُ الْأَوَاخِرُ مِنْ رَمَضَانَ [ المروزي في قيام الليل وقوام…
17 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 13:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 16:11:54 قال التابعي المخضرم أبو عثمان النهدي رحمه الله :

كَانُوا يُعَظِّمُونَ ثَلَاثَ عَشَرَات :

- الْعَشْرُ الْأُوَلُ مِنَ الْمُحَرَّمِ
- وَالْعَشْرُ الْأُوَلُ مِنْ ذِي الْحِجَّةِ
- وَالْعَشْرُ الْأَوَاخِرُ مِنْ رَمَضَانَ

[ المروزي في قيام الليل وقوام السنة الأصبهاني في الترغيب والترهيب ]

#أبوعثمان هو النهدي عبد الرحمن بن مل تابعي مخضرم ( أدرك النبي صلى الله عليه وسلم ولم يره ) فهو يتكلم عن كبار الصحابة
17 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 13:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 13:25:54
قال ابن رجب الحنبلي: رحمه الله
"ولهذا سمى الله محمد ﷺ سراجا منيرا، لأن نوره لالدديا كنور الشمس وأتم وأعظم وأنفع" 【شرح صحيح البخاري ٢/١١٩】


https://t.me/ahlu_sunah44
19 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 22:27:36
والصواب من القول في ذلك عندنا: أنها عشر الأضحى لإجماع الحجة من أهل التأويل عليه، وأن عبد الله بن أبي زياد القَطْوانيّ، حدثني قال: ثني زيد بن حباب، قال: أخبرني عياش بن عقبة، قال: ثني جُبير بن نعيم، عن أبي الزبير، عن جابر، أن رسول الله ﷺ قال: " ﴿وَالْفَجْرِ وَلَيَالٍ عَشْرٍ﴾ قال: عَشْرُ الأضْحَى".
22 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 19:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 20:19:47 |የጂሃድ ፊ ሰቢሊላህ ዘርፎች

1632 لحقني  عباية بن رفاعة بن رافع ، وأنا ماش إلى الجمعة، فقال أبشر فإن خطاك هذه في سبيل الله، سمعت  أبا عبس ، يقول : قال رسول الله صلى الله عليه وسلم " من اغبرت قدماه في سبيل الله، فهما حرام على النار ".
ኢማሙ ቲርሚዚ ሀዲስ ቁጥር 1632 እንደዘገቡት የዚድ ኢብኑ አቢ መርየም እንዲህ አለ፦
«ወደ ጁምዐህ እየሄድኩ ዐባየህ ኢብኑ ራፊዐህ ኢብኑ ራፊዕ አገኘኝና እንዲህ አለኝ "አብርሽ ይህ ጉዞህ በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ነው።አቡ ዐብስ እንዲህ ሲል ሰምቸዋለሁ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል "እግሮቹ በአላህ መንገድ ላይ አቧራ የሆኑ በእሳት ላይ እርም ነው።"
‏قال الحافظ ابن رجب - رحمه الله -:
"المشي إلى المساجد نوع من الجهاد في سبيل الله، وهو كفارة للذنوب".
مجموع الرسائل (٤ /٣٥).
አል-ሐፊዝ ኢብኑ ረጀብ አል-ሐንበሊ እንዲህ አሉ «ወደ መስጅዶች መጓዝ በአላህ መንገድ ከመታገል ዘርፍ ነው።ለወንጀል"ማሰረያ" ማበሻም ነው።»
መጅሙዕ አር-ረሳኢል 4/35

https://t.me/ahlu_sunah44
23 viewsⒶⓑⓓⓤⓛⓚⓔⓡⓘⓜ, 17:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ