የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
509
የሰርጥ መግለጫ
ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦
1) ከቁርኣን፣
2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ]
3) ከታማኝ ዑለማዎችና
4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል።
√ አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ።
√ አላማዬ በዲኔ ላይ ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው።
ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ።
ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
2
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-05-16 17:56:57
▸◄የአሏህ መልክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)
የዘር ሀረጋቸው...
ሙሐመድ የአብደላህ ልጅ ፣ የአብዱል ሙጦሊብ ልጅ፣ የሐሽም ልጅ፣ የመናፍ ልጅ፣ የፈህር (ቁረይሽ)ልጅ፣ የማሊክ ልጅ፣ የነድር ልጅ፣ የኪናነህ ልጅ፣ የአድናን ልጅ፣ የአላህ ነብይ እስማኤል ልጅ፣ የአላህ ወዳጅ የኢብራሂም ልጅ።
አላህ ከጥሩ ጎሳ መረጣቸው። የመሀይምነት ዘመን ቆሻሻ ወደ ዘር ግንዳቸው አልገባም።
የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦
"አላህ ከእስማኢል ልጆች ኪናናን፣ ከኪናናህ ልጆች ውስጥም ቁረይሽን፣ ከቁረይሽ ሐሽምን፣ ከበኒ ሐሽም በኩል ደግሞ እኔን መርጧል።" (ሙስሊም)
@ethiomuslimsetoch
join us
115 views14:56
2022-05-02 22:34:06
አሰላሙአለይኩም ከእኛ ታሪክ ድርጅት
ይሄ ጉሩፕ ለዉይይት ሳይሆን ከ2014 ኢድ አልፈጥር ጋር በተያያዘ በማህበራዊ ሚዲያ የሚወጡ የፁሁፍ፣የፎቶ፣የቪዲዮና የኦዲዮ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ታስቦ የተከፈተ ነዉ. ከየትኛዉም አካል ይሁን መረጃዎቹን ካገኛቹ በዚህ ግሩፕ ላይ ያስቀምጡልን.
መረጃዎቹ ተሰብስበዉ በመፅሀፍ መልክ ሊወጡ ይችላሉ።ለዶክመንተሪና ለጥናታዊ ፁሁፍ ያገለግሉናል.ታሪክም ጭምር ነዉ.
ሳይሰለቹ
184 views19:34
2022-05-02 13:47:46
ጀርመን መስጂድ ላይ ወላጆቻቸው ልጆቻችን ጠፉ ብለው ያስመዘገቡን ስልክ ነው።
የልጆቹ እና የወላጅ ስም ከስልክ ጋር ተፅፏል። እነዚህ ልጆች ያገኘ በስልክ ለወላጆቻቸው ያሳውቅልን። በተለይ ፍልውሀ እና ስቴድየም ያላችሁ ወንድሞቻችን ይህን እያያችሁልን።
ሼር!
485 views10:47
2022-05-01 12:48:36
148 views09:48
2022-04-20 23:41:46
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ እዴትናቹ ውዶቼ
አልሀምዱሊላህ አላ ኒእመቲሂ
እንሆ ረመዷንን አድርሶን ከሚፆሙትም አድርጎን እንዲሁም ከመጨረሻውም 10ቀናቶች አድርሶናል አልሀምዱሊላህ። ውዶቼ ከልላው ጊዜ የበለጠ ወገባችንን ሸብ አድርገን በኢባዳ እንጠናከር።
በዱአም አንረሳሳ ኢንሻ አላህ።
አላህ ለይለቱል ቀድርን ይወፍቀን ከተጠቃሚዎቹ ምርጥ ባሮቹ ይመድበን!
ይህችን ዱአ በይበልጥ እናዘውትር ኢንሻ አላህ!
"አላሁመ ዐፉውን ቱኂቡል ዐፍወ ፈዐፉአና"
188 views20:41
2022-04-15 22:17:14
አስገራሚ ቪድዮ ከዛሬው የደሴው ኢፍጣር
================================
(ይህን የሺዎች ድምፅ በማሰራጨት ለሚመለከተው ሁሉ እናድርሰው)
||
①) የመጅሊስ ምርጫ በአጭር ጊዜ ይካሄድ።
②) በሴኪዩላሪዝም ሽፋን በሶላትና ሒጃብ ምክንያት ሙስሊሞችን ከትምህርት ማቀብ ይቁም
መጀመሪያ ቪድዮውን ስመለከት ኢትዮጵያ ውስጥ ሁላ አልመሰለኝም ነበር።
ለካ ያውም አማራ ክልል ውስጥ በአዝሃሩ-ል-ሐበሻ ወሎ ደሴ ከተማ ኖሯል።
ይመቻችሁ
221 views19:17
2022-04-11 15:29:03
ሰበር ዜና
ሶላትን አስመልክቶ ሙስሊም ተማሪዎች ወጥተው እንዲሰግዱ ከስምምነት ተደረሰ።
ሚያዚያ 03/2014 ሰኞ
በተለይም ካለፈው ሳምንት ወዲህ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የሴኩላሪዝም ጽንሰ ሐሣብ abuse በማድረግ ሙስሊም ተማሪዎች በእምነታችው በግዴታነት የተደነገገውን ሶላት ወደውጪም ቢሆን ወጥታችሁ አትስገዱም በማለት ሕገ መንግስታዊ የኃይማኖት ነጻነታቸውን ሲገፍ ቆይቷል።
በዛሬው እለትም ቢሆን የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ላይ ሶላትን አስመልክቶ ከተማሪዎች ጋር አላስፈላጊ ግብግብ ሲፈጸም ነበር።
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ፕሬዝደንትን የሆኑት መሪያችን ፣ አባታችን ፣ የሕዝባችን ጠበቃ የሆኑት ሸይኽ ሱልጣን አማን በየእለቱ የመንግስት ቢሮዎችንና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ካለእረፍት ሲወተውቱ ቆይተዋል።
በዛሬው እለትም ከአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ጋር በነበረው ውይይት የአዲስ አበባ መጅሊስ ፕሬዝደንት ሸይኽ ሱልጣን አማንና ባልደረቦቻቸው ባደረጉት ትግል ተማሪዎች ወደውጪ ወጥተው እንዲሰግዱ አቅጣጫ መሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል።
በአሁኑ ሰዓትም በስምምነት ላይ የተደረሰውን የተማሪዎችን የሶላት ጉዳይ በፁሁፍ እንዲደርስና ለሁሉም ክ/ከተሞች በግልባጭ እንዲደርስ በመነጋገር ላይ ይገኛሉ።
በረመዷን እንዲህ እደተቀለደብን ዝም አንልም። የሂጃብም ሆነ ሌሎች ኢስላማዊ መገላጫችን በሁሉም ተቋማት ሆነ ቦታ እንተገብራለን።
ትግላችን ይቀጥላል!
219 views12:29
2022-04-10 11:30:03
ጀግኖች አንደኛ
327 views08:30
2022-04-09 10:57:44
ህዝበ ሙስሊም ሆይ ንቃ
እቺን ነገር በደንብ እናዳምጣት
እስልምና ግዴታ አድርጎ የደነገገብህን "ሰላት" እና "ሂጃብ" የሚከለክልህ መንግስት፣ ትርፉን በፖለቲካዊ ጥቅም ላይ ብቻ፣ አስልቶ እየተንቀሳቀሰ ያለ ከመሰለህ ተሳሥተሃል! ጉዳዩ ከዚህም ከፍ ብሎ የሚተነተን ነው ።
ታግለህ ዛሬ ላይ ካልመከትን መጪው ዘመን የባሰ ነገር ሊመጣ ይችላል። አለመታገል ከመታገል በላይ ዋጋ ያስከፍላል።
235 views07:57
2022-03-25 20:57:56
238 views17:57