ለኦርቶዶክሳውያን የተዘጋጀው ልዩ የክረምት ትምህርታዊ ስልጠና እነሆ ዘጠነኛ ክፍል ደርሷል ማክሰኞ ነሐሴ 17 በመምህር ሄኖክ ኃይሌ ቤተክርስቲያን ነገ በሚል ርእስ ትምህርቱ ይቀጥላል። መማር ይቅደም። ያለፉትን ሥልጠናዎች ለማግኘት በባሕራን ሚዲያ የዩቱዩብ ገጽ subscribe በማድረግ ይከታተሉ የምንለቃቸው ትምሕርቶች እንዲደርሶ የደወል ምልክቱን ይጯኑ ለሌሎችም ያጋሩ ። https://youtube.com/channel/UCfs9sQ51kB6zs4hgWZueEFQ 539 viewsMoges abreham, edited 18:15