Get Mystery Box with random crypto!

﷽ 'ኢብን ዐባስ (ረ.ዐ) እንዳሉት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹የገሃነምን እሳት እን | አፍሪካ ቲቪ | AFRICA TV 1


"ኢብን ዐባስ (ረ.ዐ) እንዳሉት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹የገሃነምን እሳት እንዳየው ተደርጓል፡፡ ከሐዲ ሴቶች በብዛት (የእሳት) ጓደኛ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ፡፡ ‹‹በአላህ ይክዳሉን?›› የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው፡፡ ‹‹ባሎቻቸውን ነው የሚክዱት፡፡ ለነርሱ የተዋለላቸውን መልካም ነገር ያስተባብላሉ፡፡ (ምስጋና ቢስ ይሆናሉ፡፡) ለብዙ ጊዜ ፀጋ የዋልክላትን አንዲት ሴት ከዚያ ካንተ (የማትፈልገውን) አንድ ነገር ካየች፡- ‹‹ምን አድርገህልኝ ታውቃለህ፡፡›› ትላለች፡፡




የግሩባችንን አድራሻ
ለመቀላቀል
https://t.me/joinchat/P6mUxRu_O_Kwa-zNfXoaig