ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ታላቁ ኢትዮጵያዊው ዓሊም እና ሙአዚን የሆኑት ሼይኽ አህመድ አብዱልሀዲ በትናንትናው እለት የካቲት 22, 2013 ወደ ኣኺራ ሄዱ። አላህ መልካም ስራዎቻቸውን እንዲቀበላቸው፣ በእዝነቱና በምህረቱ እንዲያካብባቸው፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ መፅናናትን እንዲለግስ እንለምናለን። #وفاة_الشيخ_أحمد_عبد_الهادي #رحمه_الله ‐‐‐ 2.7K views07:54