የጉዞ ዓድዋ ሃይኪንግ ቡድን የክረምቱም ፣ የዓመቱም የመጨረሻ ጉዞ '' እንሳሮ'' ይሆናል።
እሁድ (ነሀሴ 29)
በዚህ ጉዞ ለመሳተፍ የሚጠየቀው አጠቃላይ የጉዞ መዋጮ 1099 ብር ብቻ ነው።
የጉዞ መዋጮው የሚያካትተው ( ደርሶ መልስ ትራንስፖርት ፣ ቁርስ ፣ በባለሙያ የተዘጋጀ ትኩስ ምሳ ፣ ሻይ ቡና ፣ በጉዞ ወቅት የሚበሉ ቀለል ያሉ ምግቦች ፣ የታሸጉ ውሃዎች ፣ የመግቢያ እና የአስጎብኚ ክፍያዎችን ጨምሮ ።
በዚህ ጉዞ ተሳታፊ ለመሆን እርግጠኛ ብቻ ሲሆኑ
ለምዝገባ
በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ፈጥነው ይደውሉ! +251964423971 ፣ +251942545470 አልያም @guzoadwahiking ፣ @guzoad ወይንም በ @miki_2012
አጭር የፅሁፍ መልዕክት ይላኩልን ።
ማሳሰቢያ!!
የነገው ''የአንጎለላ'' ጉዞ ምዝገባ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቋል ::
አርፍደው ክፍያ የሚፈፅሙ ተጓዦች ካሉ ገንዘብ ተመላሽ ይደረጋል ወይንም ለቀጣዩ ጉዞ ይተላለፋል።
መልካም የዕረፍት ቀናት ይሁንልን!!
ሰላም ለሀገራችን