አቶ ልደቱ አያሌው በምርጫ የሚሳተፉ ከሆነ ለአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባነት ሊሆን እንደሚችል የኢትዬጵያውያን ዴሞክራያዊ ፓርቲ መስራች እና የቀድሞው ሊቀመንበር አቶ ልደቱ አያለው በዘንድሮ አመት በሚካሄደው 6ኛው ሐገራዊ ምርጫ ላይ ለአዲስ አበባ ከንቲባነት ሊወዳደሩ እንደሚችሉ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡ የጤና ሁኔታቸው ምርጫው ላይ መወዳደር የሚያስችላቸው ከሆነ ለአዲስ አበባ ከንቲባነት ሊወዳደሩ እንደሚችሉ የጠቆሙት አቶ ልደቱ በሐገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው ምርጫ ብዙም ፋይዳ አለው ብለው እንደማያምኑ ለጣቢያችን ገልጸዋል፡፡ @admasradio 154 views16:08