Get Mystery Box with random crypto!

Addis zemen Vacancy📣

የቴሌግራም ቻናል አርማ adis_zemen_newspeper — Addis zemen Vacancy📣 A
የቴሌግራም ቻናል አርማ adis_zemen_newspeper — Addis zemen Vacancy📣
የሰርጥ አድራሻ: @adis_zemen_newspeper
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 6.30K
የሰርጥ መግለጫ

📑Join and get job opportunities everyday !
ከ 0#አመት የስራ ልምድ ጀምሮ በየእለቱ በማንኛውም የስራ ዘርፍ የ NGO, የመንግስት እና የግል ስራዎችን ያግኙ ። ይቀላቀሉን እና በእጥፉ ያትርፉ ሌሎችንም ይጋብዙ !!!
ላላችሁ ጥያቄ አስተያይት

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2022-08-21 19:39:07 #ExitExam

በ2015 የትምህርት ዘመን ከሚጀምረው የመውጫ ፈተና (ለመጀመሪያ ዲግሪ ምሩቃን ብቻ) ጋር በተያያዘ ከፈተናው በፊት ሊቀድሙ የሚባቸው ነገሮች አሉ በሚል የተለያዩ ሃሳቦች ይነሳሉ።

የግብዓት አቅርቦት ችግር ባለበት ሁኔታ ፣ የትምህርት ተቋማት አቅም በሚፈለገው ደረጃ ባልሆነበት ፣ የመምህራን ብቃት በራሱ ሳይመዘን / መምህራን ሳይመዘኑ ተማሪዎችን መመዘን እንዴት ይሆናል ፤ እንዴትስ ውጤት ያስገኛል በሚል ጥያቄ የሚያነሱ አሉ።

የትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ላይ ምላሽ አለኝ ብሏል።

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ለብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ (ኢቲቪ) ከተናገሩት ፦

" አቻ ምሳሌ ላይሆን ይችላል ግን አንድ ምሳሌ ላንሳ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች አሉ ከሺህ በላይ የሚሆኑ በሁሉም ት/ቤቶች ያለው አቅም ፣ የመምህራን፣ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች መሰረተ ልማት አቅም እና መምህራኑ የተመዘኑ / ምዘናውን ያለፉ መሆን አለመሆናቸው ያለው ምጣኔ በጣም የተለያየ ነው። እንደዛም ሆኖ ግን አንድ ወጥ የሁለተኛ ደረጃ ፈተና ያስፈልገናል እንደ ሀገር።

የ2ኛ ደረጃ ፈተና የምንሰጠው አንድ ሰው በሁለተኛ ደረጃ የሚሰጠውን ትምህርት በእርግጥ አጠናቋል ለሁለተኛ ደረጃ አጠናቃቂ ነው ተብሎ በቅቷል ወይ ለማለትና ለመለካት ነው።

ይሄ ፈተና ስታንዳርድ ፈተና ነው። በየሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች አቅም አይደለም የሚዘጋጀው ፣ በሁለተኛ ደረጃ ያሉ መምህራንን አቅም ብቻ አይደለም ታሳቢ የሚያደርገው፤ እንደ ሀገር ሁለተኛን ደረጀን የጨረሰ ሰው ምን አይነት እውቀት እና ስብዕና ሊኖረው ይገባል የሚለውን የሚፈትሽ ነው።

መምህራኑ ሁሉም ተፈትነው ብቁ ሆነው እስኪያልፉ ፣ ያለን መሰረተ ልማት በትምህርት ቤቶች ወይም በዩኒቨርሲቲዎች ያለን አቅም ተመጣጣኝ እስክናደርግ ድረስ አንድን ሪፎርም አንጀምርም ካልን ዝንተዓለም ያንን ሪፎርም አናደርግም።

ሪፎርሙ መጀመር አለበት የሆነ ጊዜ ላይ መጀመር አለበት የተባሉ ጉድለቶች እንዳሉ አውቃለሁ፤ እንደ ትምህርት ሴክተርም እንደትምህርት ሚኒስቴርም እንገነዘበዋለን።

የመምህራኖቻችንን ብቃት ለማሳደግ በየአመቱ ከልማት አጋሮችም ፣ ከመንግስትም ግምጃ በሚሊዮኖች እያፈሰስን መምህራን በ2ኛ ፣ 3ኛ ዲግሪ እናስተምራለን።

እንደሚታወቀው መንግስት ለትምህርት በሰጠው ልዩ ትኩረት በሀገራችን 4ኛው ትልቁ በጀት የሚመደብለት ሴክተር ነው ሰፊውን የሚወስደው የከፍተኛ ትምህርት ነው የውስጥ መሰረተ ልማታቸውን፣ አደረጃጀታቸውን ለማሳደግ የሚውል ሀብት አለ እነዚህ ቁርጠኝነቶች በመንግስት በኩል የውስጥ ችግሮችን ለመፍታት የሚውል ነው።

መምህራኖቻችን በቀጣይነት እያበቃን መሄድ አለብን እርግጥ ነው እንደዛም ሆኖ ግን ይሄ ስራ መጀመር አለበት ፤ አሁን ካልጀመርነው ከበቂ በላይ ጉዳት ደርሷል የትምህርት ጥራቱ ላይ።

በፈተና ብቻ አይደለም ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኮ በትኩረት በመለየት ፣ ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ፣ የሁለተኛ ደረጃ ማጠቃለያ ፈተና በጥራት በመስጠት ፣ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገባውን አነስተኛውን መስፈርት በፖሊሲው መሰረት 50 ፐርሰንት በማድረግ እነኚህ ሪፎርሞች መምህራን ልማት ላይ የምንሰራውን ፤ የዩኒቨርሲቲ ማስፋፊያን ገድበን የወሰድናቸውን ሪፎርሞች ድምር ውጤት ለትምህርት ጥራት ወሳኝ ነው ፤ ይሄንን ማድረግ ተገቢ ነው ጊዜው አሁን ነው ብለን ነው የገባንበት። "
1.3K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 16:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 16:12:20

1.2K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 13:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 08:45:17 Awash Bank New Vacancy Announcement

13 open position

Apply online - https://bit.ly/3PFybtM

Deadline: August 28, 2022
1.3K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 05:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 15:24:07 Oromia Bank SC

Position 12: IT Security and Compliance Officer

Experience

Experience Requirements: BSc in Computer Science, Cyber Security, Computer Engineering or related field of study with 2years of relevant experience in cyber security.

Place of Work: Head Office (Cyber Security Directorate)

Position 13: Talent Acquisition Officer

Experience Requirements: Bachelor’s degree in Human Resources, Organizational Development, Business Management or related field with 2years of related experience.

Place of Work: Head Office (HR Operations Directorate)

Position 14: Partnership Officer

Experience Requirements: BA degree in Marketing Management, Public Relations, Communications & Journalism, Management, Business Administration or related field of study with 2 years of relevant experience.

Place of Work: Head Office (Deputy Chief, Marketing and Partnership Office).

Position 15: Driver I (Light Vehicle)

Experience Requirements: Completion of grade 10 and license to drive light vehicles (i.e. formerly 3rd Grade Driving License and Newly Public-1) with 2 years of driving experience.

Place of Work: Head Office (Procurement and Facility Directorate)

Note:
 Terms of employment——————–Permanent basis.
 Salary & Benefit Packages————–As per the newly revised attractive salary scale of the Bank.
 Registration date ————————–7working days from the date of announcement.
 Only short-listed applicants will be contacted.
 Applicants who do not meet the above requirements shall not be considered.

How to Apply:
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit their non-returnable application letter, CV and copies of supporting credentials withoriginal copies in person to HR Operations
Directorate on Oromia Bank Building located at Bole, Africa Avenue, adjacent to Getu Commercial Centre, 11th floor or mail the credential documents through the following address:

Oromia Bank (OB)
HR Operations Directorate
P.O.Box 27530/1000
Finfinne

Waliif #Share godha
1.3K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 12:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 23:27:17

1.2K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 20:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 22:53:11 #New# Bank of Abyssinia

1 - Banking Business Officer
2 - Banking Business Officer
3 - Grade I Branch Operation Manager
4 - Grade I Branch Business Manager
5 - Branch Business Manager
Find More Details here

https://bit.ly/3c5btgL

Share & Forward For Your Beloved Freinds
1.2K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 19:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 21:06:19 New Jobs at oromia Bank(For Fresh graduate)

Position: Associate Branch Sales and Customer Service Officer

Experience: 0 year/Not Request

Qualification: BA degree in Accounting /Accounting &Finance/Management/Business Administration/Business Management/Marketing Management/ Economics/ Banking & Finance.

Place of work: North, South, East and West Finfinne Districts , Adama District , Shashemene District , Nekemte District , Dessie District .

ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
Read Detail:- https://bit.ly/3FgOjh1
1.2K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 18:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 19:55:32

1.2K viewsⒶⓜⓘⓘ ②ⓚ, 16:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ