የዜግች መታገት እና ማስለቀቂያ ገንዘብ መጠይቅን ተከትሎ ከተለያዩ ሚዲያዎች የተጠየቁት የፌደራል ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ጄላን አብዲ ሰው ታገተብኝ ብሎ ያመለከተ የለም "ፌክ ኒውስ - ሀሰተኛ ዜና እያሰራጩ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። በነገው #ያማረዱካ ፕሮግራማችን የምንመለከው ርዕሰ ጉዳይ ስለዕገታው ይሆናል። ይጠብቁን። youtube.com/@AddisZeybe 1.6K views16:24