#Update የምክር ቤት አባሉ ያለመከሰስ መብት ተነሳ ሐምሌ 8፤ 2014 ዓ.ም. (አዲስ ዘይቤ፡ አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል እና የከተማው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ ሙሉቀን ሀፍቱ (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት በአብላጫ ድምፅ ተነሳ። የምክር ቤት አባላቱ ያለመከሰስ መብቱ እንዲነሳ የወሰኑት በ93 ድምፅ ድጋፍ እና በ6 ድምፀ ተአቅቦ ነው። @AddisZeybe 775 viewsedited 08:09