ይገምቱ! ይሸለሙ!
ዛሬ ምሽት 12:30 ማንቸስተር ሲቲ ከ አርሴናል
የጨዋታውን ትክክለኛ ውጤት ይገምቱ፤ ይሸለሙ!
ቀድመው ትክክለኛ ግምታቸውን ላስቀመጡ 3 ገማቾች፣ ለእያንዳንዳቸው የ500 ብር ካርድ ሽልማት!
የጨዋታው ሕግ፦
የጨዋታውን ትክክለኛ ውጤት ቀደም ብላችሁ በዚሁ የፌስቡክ ገጻችን እና በቴሌግራም ቻናላችን / https://t.me/addismedianetwork / ላይ አስቀምጡ።
ጨዋታው እስከጀመረበት ጊዜ (ምሽት 12:30) ድረስ ብቻ ትክክለኛ ግምት ያስቀመጡ ሦስት ተከታዮቻችን ተሸላሚ ይሆናሉ፤
አንድ ሰው መገመት የሚችለው አንዴ ብቻ ነው፤ ኤዲት የተደረገ ግምት ዋጋ የለውም።
የይገምቱ ይሸለሙ ተወዳዳሪዎች ቴሌግራም ቻናላችንን / https://t.me/addismedianetwork / መቀላቀል እና ይህንን መረጃ ማጋራት (ሼር ማድረግ) ይኖርባቸዋል።
መልካም ዕድል!
አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ - የትውልድ ድምፅ!!