Get Mystery Box with random crypto!

ቦቢ የተባለው ውሻ ለ30 ዓመታት መኖሩን ጊነስ ወርልድ ሪከርድ አረጋግጫለው አለ፡፡ አዲስ ሚዲያ | AMN-Addis Media Network

ቦቢ የተባለው ውሻ ለ30 ዓመታት መኖሩን ጊነስ ወርልድ ሪከርድ አረጋግጫለው አለ፡፡

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ (ኤ.ኤም.ኤን) ጥር 26 ቀን 2015 ዓ.ም 


የዓለማችን ትልቁ የ30 ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረው ውሻ በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ላይ ሊሰፍር መቻሉ ተዘግቧል፡፡

ቦቢ እ.ኤ.አ በ1992 የተወለደ ሲሆን ዕድሜውም 30 አመት ከ266 ቀን መሆኑን ጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ገልጿል።

ጊነስ ወርልድ ሪከርድስ በመግለጫው ፖርቹጋላዊው ውሻ ቦቢ ሪከርዱን የወሰደው ባለፈው ዓመት የአለማችን ትልቁ ውሻ ተብሎ ከተሰየመው ስፓይክ ከተባለ የ23 አመት ውሻ መሆኑ ተገልጿል።

ቦቢ ዕድሜውን በሙሉ ኮንኬይሮስ በተባለች የፖርቹጋል ገጠራማ መንደር ውስጥ ከአሳዳጊዎቹ
ጋር እንደሚኖር ታውቋል።

ትክክለኛውን የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዲጂታል ሚዲያ የትስስር አውታሮችን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን!
YouTube ➲ http://bit.ly/3itThRr
Telegram ➲ http://bit.ly/3W4puw9
Facebook ➲ https://bit.ly/3CJVgI8
Twitter ➲ http://bit.ly/3IKQ3TZ
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ጥር 26/2015 ዓ.ም