ሰበር ዜና! የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ቀለብ ስዩም በፌደራል ፖሊሶችና የደህንነት አባላት እስከ አራስ ጨቆላዋ ጋር አፍነው ወደ ሜክስኮ ፓሊስ መምሪያ ወስደዋታል። @Addis_Reporter @Addis_Reporter 4.1K views15:37