ድምፃዊ ቴድሮስ ካሳሁን አዲስ ነጠላ ዜማ ለህዝብ ሊያደርስ ነው። ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ አርማሽ(ቀናበል) የተሰኘ አዲስ ነጠላ ዜማ በነገው ዕለት ለህዝብ ሊያደርስ መሆኑን በይፋዊ ማህበራዊ ገፁ አሳውቋል። @AccessAddis 10.6K viewsedited 13:51