☞ የሌላውን እምነት የማንሰድብበትና የማናቋሽሽበት መርኁም ምክንያቱም ይኸው፦ «እነዚያንም ከአላህ ሌላ የሚገዙዋቸውን (ጣዖታትን) አትስደቡ። ድንበርን በማለፍ ያለዕውቀት አላህን ይሰድባሉና።» [አል-አንዓም፥108] አልሐምዱሊሏህ ሙስሊም ላደረገኝ አቡ ሰዒድ (ዐብዱረሒም ሑሴን) https://t.me/abuseidibnuhussen 425 viewsأبو سعيد, edited 12:44