መጋቢት 6 እንገናኝ ያገሩን ሰርዶ ባገሩ በሬ "ከቤተ አምሐራ እስከ ወሎ" በዶክተር Misganaw Tadesse /በወሎ ዩኒቨርስቲ የታሪክ መምህር እና ተመራማሪ ረዳት ፕሮፌሰር / በእውቀት በመረጃ የተዘጋጀ የታሪክ መፅሐፍ ዝግጅቱ ተጠናቆ የፊታችን ረቡዕ መጋቢት 6 ቀን በራስ አንባ ሆቴል ይመረቃል ። " ቤተ አምሐራ" የአማራ ህዝብ መነሻ ፣ የቁንጂና ፣ የመንዙማ፣ የድንቅ ባህሎች መገኛ ፣ የመምህር አካለወልድ እና የሼህ ሁሴን ጂብሪል ምድር የሆነውን ወሎ ቤተ አምሐራ በሚገባ ለትውልድ ለማሻገር በመፅሐፍ ሰንዶ " ከቤተ አምሐራ እስከ ወሎ " በሚል የመፅሐፍ እርዕስ ለንባብ አቅርቦልና ሁላችንንም አህሪቡ ብሎናል። ዶክተር እናመሠግናለን @abisiniya_times 938 viewsedited 17:37