ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ ወደ አሜሪካ ማቅናቷ ይታወቃል ። ተጋብዛ በሄደችበት ውውይይትም የ2023 International Women of Courage Awards ተሸላሚ ሆናለች። ሽልማቱ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚዘጋጅ ነው። @abisiniya_times @abisiniya_times Share & join 1.3K viewsedited 12:56