የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ስራ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
29.51K
የሰርጥ መግለጫ
ይህ የእርሶ፣ የአንተ፣ የአንቺ፣ የእናንተ፣ የኛ የሁላችንም ድምጽ ነው! ለሃሳብ አስተያየት ይህንን ይጠቀሙ!
@abel21bot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2023-11-09 14:23:50
https://canadatimes.one/the-story-of-an-ethiopian-man-abel-birhanu-who-shot-to-fame-with-his-youtube-chann
12.8K views11:23
2023-09-29 18:15:54
ሼር
አስቸኳይ የስራ ማስታወቂያ!
የሁለተኛው ዩቱዩብ ቻናላችንን ቪዲዮ ተምኔሎች መስራት የሚችል ጥሩ የግራፊክስ ዲዛይነር እንፈልጋለን -
ብዛት 1
የስራ ቦታ ከቤትዎ ኦንላየን የኮንትራት ስራ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ እንደሁኔታው በስምምነት ሊቀጥል የሚችል
ክፍያ - በስምምነት
መስራት የምትፈልጉ ስማችሁን አድራሻችሁን ችሎታችሁን ከሁለተኛው የዩቲዩብ ቻናላችን ላይ ካሉ ተምኔሎች አንዱን የመረጣችሁትን በራሳችሁ መንገድ አሻሽላችሁ በዚህ ኢሜል አድራሻ ኢሜል ያድርጉ abelentertainment0@gmail.com
የሁለተኛውን ቻናል በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ
https://youtube.com/@abelbirhanu1?si=kQiCWaiGIKFbbBwL
እናመሰግናለን
አቤል ኢንተርቴይመንት
13.2K views15:15
2023-09-22 19:53:51
የስራ ማስታወቂያ!
ግራፊክስ ዲዛይነር - ብዛት 1
ኢንቴሬር ዲዛይነር - በኮንትራት የሚሰራ 1
የስራ ቦታ
ለግራፊክስ ከቤትዎ ኦንላየን
ለኢኔቴሬሩ የስራ ቦታ ቦሌ
ክፍያ - በስምምነት
መወዳደር የምትፈልጉ ስማችሁን አድራሻችሁን ችሎታችሁን ለስራው ያላችሁን ሙሉ ዝግጁነት ከተቻለ ከዚህ በፊት የሰራችኋቸውን ስራዎች በማያያዝ በዚህ ኢሜል አድራሻ ኢሜል ያድርጉ abelentertainment0@gmail.com
እናመሰግናለን
አቤል ኢንተርቴይመንት
12.6K viewsedited 16:53
2023-09-20 07:13:21
ዋትስ አፕ አዲሱን የቻናል ሥርዓቱን ጀመረ።
በአዲስ የዋትሳፕ ቻናሌ እንገናኝ አዳዲስ ስራዎች ሀሳቦች መልዕክቶች ይጋሩበታል በዚህ ሊንክ ያገኙኛል
https://whatsapp.com/channel/0029Va9PwDZ1XquZRS6bQR2X
12.6K views04:13
2023-06-27 20:03:15
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ተፈታ
ዛሬ ጠዋት ሰኔ 20 ቀን፣ 2015 ዓ.ም. ጠዋት 12: 30 ላይ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖር ቤቱ እንደተወሰደ የተነገረለት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዳግም መፈታቱ ተገለጸ ። ተመስገን በአዲስ አበባ ሜኪሲኮ አካባቢ በሚገኘው በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለ6 ሰዓታት ታስሮ እንደነበረም ታናሽ ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ ለዶቼ ቬለ (DW) ገልጾ ነበር። ከዚህ ቀደም ተከሶ ነጻ በተባለበት ክስ ለሐምሌ 7 ዳግም ታስሮ እንዲቀርብ ትእዛዝ እንደሰጠበትም ተዘግቧል ።
6.2K views17:03
2023-06-27 17:20:54
በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሰውነቱ ላይ በማፍሰስ ቁስል አስመስሎ ሲለምን የነበረ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ ተያዘ።
ግለሰቡ የተያዘው በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 12 ልዩ ቦታው መሳለሚያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪው በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሆዱ ላይ በማፍሰስ እና ቁስል እንዲመስል አድርጎ በፕላስተር በማሸግ መንገድ ላይ ተኝቶ የልመና ተግባር ሲያከናውን የተመለከቱ የህብረተሰብ ክፍሎች ናቸው መረጃውን ለፖሊስ ያደረሱት።
በየካ ከፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የኮተቤ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አባላት ግለሰቡ ምንም አይነት የጤና ዕክል ሳይኖርበት በማታለል ገንዘብ ለመሠብሰብ የተጠቀመበት ዘዴ መሆኑን ፕላስተሩን ከሆዱ ላይ በማስላጥ ማረጋገጥ ችለዋል ብለዋል።
በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ድጋፍ የሚጠይቁ ግለሰቦች ቢኖሩም ልዩ ልዩ የማታለያ ዘዴዎችን ተጠቅመው ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ገንዘብ የሚለምኑ ሰዎች እያጋጠሙ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን የማረጋገጥ ስራ በመስራት አታላዮችን ሊያጋልጥ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል።
6.7K views14:20
2023-06-27 17:20:52
6.3K views14:20
2023-05-05 13:03:54
4.5K views10:03
2023-04-29 15:30:12
3.4K views12:30
2023-04-06 15:14:21
3.6K views12:14