Get Mystery Box with random crypto!

ቻይና አማርኛ ቋንቋን በመጀመሪያ ዲግሪ ልታስተምር ነው! ቻይና አማርኛ ቋንቋን በመጀመሪያ ዲግሪ | Aß Mustefa

ቻይና አማርኛ ቋንቋን በመጀመሪያ ዲግሪ ልታስተምር ነው!

ቻይና አማርኛ ቋንቋን በመጀመሪያ ዲግሪ ልታስተምር እንደሆነ በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡

ትምህርቱ መሰጠት የጀመረበትን ይፋዊ የመክፈቻ ስነ ስርዓት የተመለከተ መረጃን በማህበራዊ ገጹ ያጋራው ኤምባሲው ትምህርቱ በቤጂንግ የውጭ ጥናት ዩኒቨርስቲ (BFSU) መሰጠት እንደጀመረ ገልጿል፡፡

በስነ ስርዓቱ የኤምባሲው የሚኒስትር አማካሪ አቶ ሳሙዔል ፍጹም ብርሃን እና የዩኒቨርስቲው ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጂያን ውንጂን ንግግር አድርገዋል፡፡

Via Al Ain News/Elias Meseret
@Ab_Mustefa