10/12/2014 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ት/ ቢሮ በጋራ በመሆን በ2015 ዓ.ም የስረዓተ ት/ት ትግበራ ዙሪያ ከግል ት/ቤት ተቋማት ጋር ውይይት እያከናወኑ ነው። #ነጻ የጥቆማ የስልክ መስመር 9302 የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት "ከኮሮና ቫይረስ ራስዎንና ሌሎችን ይጠብቁ" 610 views07:41