እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያ በድምር ውጤት ደቡብ ሱዳንን 5 ለ 0 አሸንፋ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፋለች። የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮና የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ውጤት ደቡብ ሱዳን 0 - 5 ኢትዮጵያ (32 ረመዳን የሱፍ ፣ 33 አማኑኤል ገ/ሚካኤል ፣ 66 ፒተር ሜከር (በራስ ግብ ላይ) ፣ 86 መስዑድ መሐመድ ፣ 90 ይገዙ ቦጋለ) - ዋልያዎቹ በቀጣይ ሩዋንዳን የሚገጥሙ ይሆናል። 2.0K views18:21