#ዜና_አዳማ ክለባችን አዳማ በ ዝውውር ጉዳይ እንቅስቃሴ ባለመጀመሩ የ ብዙዎቻችን ጥያቄ መሆኑ ይታወሳል ሆኖም ባገኘነው መረጃ መሰረት ከ አንዳንድ ተጫዋቾች ጋ ንግግር የጀመረ ቢሆንም.... የ #በጀት አለመጽደቅ በ ዝዉዉር ጉዳይ ላይ እንቅፋት እየሆነበት እንደሆነ ሰምተናል! በ አመራር ቦታም ሆነ በየትኛዉም ቦታ ያላችሁ ባለድርሻ አካላት ሚጠበቅባችሁን ኃላፊነት እንድትወጡልን እንጠይቃለን:: 819 viewsedited 12:39