ስጁድ ላይ ዱአ አብዙ!! አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል። አንድ ባርያ አላህ ዘንድ ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ስጅድ ላይ በሆነ ጌዜ ነው። ስለዚህ ዱአ አብዙ። (ሙስሊም ዘግቦታል) http://t.me/hooral_ayn 277 views05:10