ነብዩ (ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦ አምስት ነገሮችን ከአምስት ነገሮች በፊት ተጠቀምባቸው፡- 1. ወጣትነትህን ከማርጀትህ በፊት፣ 2. ጤንነትህን ከመታመምህ በፊት፣ 3. ሀብትህን ከመደህየትህ በፊት፣ 4. ትርፍ ጊዜህን ከመጨናነቅህ በፊት፣ 5. ህይወትህን ከመሞትህ በፊት። ምንጭ:- ሶሒሁል ጃሚዕ (1077) 119 views12:20