የመጽሐፍ ቅዱስ አስገራሚ እውነታዎችና ታሪኮች/Amazing Bible Facts/ ፨ ነብዩ አሞጽ ላም ጠባቂ እና ዋርካ ለቃሚ ሰው ነበር።" [አሞጽ 7:14] ፨ ብቸኛ ነብይት ሚስት የነበረችው ነብይ ነብዩ ኢሳይያስ ነው። [ትንቢተ ኢሳይያስ 8:3 ፨ በመጽሐፍ ቅዱስ በረዝመት ከሚጠቀሱት ስሞች ቀዳሚው #ምርኮ_ፈጠነ_ብዝበዛ_ቸኰለ ይባላል። (ትንቢተ ኢሳይያስ 8:4) ፨ መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 136 ላይ ብቻ "ምህረቱ ለዘላለም ነውና" የሚለው 26 ጊዜ ተጠቅሷል። ፨ መጽሐፈ መክብብ ውስጥ 24 ጊዜ "ከፀሐይ በታች" የሚለው ቃል ተጽፏል። ፨ በመጽሐፍ ቅዱስ ረጅም ስም ያለው ንጉስ "ቴልጌልቴልፌልሶር" ይባላል። [2ኛ ነገ 16፥10] ፨ @zorthdox 1.6K viewsAbeni, 08:48