18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ እሁድ የ5000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ እና 800 ሜትር የሴቶች ፍጻሜ ውድድር ይደረጋል። ለሊት 10:05 የወንዶች 5000 ሜትር ፍጻሜ :- • ሙክታር ኢድሪስ • ሰለሞን ባረጋ • ዮሚፍ ቀጀልቻ የሚሳተፉ ይሆናል። ለሊት 10:35 የሴቶች 800 ሜትር ፍጻሜ :- • ድርቤ ወልተጂ በETV መዝናኛ ቻናል መከታተል ትችላላቹ 11105 H 45000 መልካም እድል ======================= @ZEKIDISH ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ!!! 1.1K views𝚣𝚎𝚔𝚞 𝚖𝚊𝚛𝚒𝚊𝚖, edited 14:57