18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ሐሙስ በሦስት ውድድሮች የሚቀጥል ይሆናል... ለሊት 9:10 የሴቶች 800ሜትር ማጣሪያ :- • ድረቤ ወልተጂ • Uብታም አለሙ • ሂሩት መሸሻ የሚሳተፉ ይሆናል። ለሊት 10፡10 በወንዶች 5000ሜትር ማጣሪያ ፦ • ሙክታር ኢድሪስ • ሰላሞን ባረጋ • በሪሁ አረጋዊ • ዮሚፍ ቀጀልቻ የሚሳተፉ ይሆናል። ለሊት 11:00 የወንዶች 800ሜትር ግማሽ ፍጻሜ :- • ቶሎሳ ቦደና የሚሳተፉ ይሆናል። በETV መዝናኛ ቻናል መከታተል ትችላላቹ 11105 H 45000 መልካም እድል ======================= @ZEKIDISH ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ!!! 887 views𝚣𝚎𝚔𝚞 𝚖𝚊𝚛𝚒𝚊𝚖, 07:11