የቀድሞው የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ የግድያ ሙከራ ተደርጎባቸዉ ሆስፒታል ገብተዉ ህክምና ሲከታተሉ ነበር፡፡ ሺንዞ አቤ በምዕራባዊ ጃፓን በሚገኝና ናራ በተባለ ከተማ ጎዳና ላይ ንግግር በማድረግ ላይ ሳሉ ከበስተጀርባቸው በተተኮሰ ሁለት ጥይት ደረታቸውን ተመተው ሆስፒታል የገቡ ቢሆንም ህይወታቸዉን ማትረፍ እንዳልተቻለ ነዉ የተገለጸዉ፡፡ 475 views14:03