Get Mystery Box with random crypto!

ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)

የቴሌግራም ቻናል አርማ zagolbookbank — ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)
የቴሌግራም ቻናል አርማ zagolbookbank — ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)
የሰርጥ አድራሻ: @zagolbookbank
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.58K

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-07-17 17:40:22
በኢትዮጵያ የመጀመርያ የሆነው ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ከማይረሳቸው ቅን በጎ አድራጊዎቹ መሐል አንዱ ድር ቢያብር የበጎ አድራጎት ድርጅት ነው። ድርጅቱ በለገሰን 120.000 (አንድ መቶ ሃያ ሺህ ብር) 776 ልዩ ልዩ ይዘት ያላቸውን መጻሕፍት ገዝተን በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ሁለት ቤተንባቦች (ወልዲያና አፋር ለሚገኙ ትምሕርት ቤትና ማረሚያ ቤት) እንዲሰራጭ አድርገናል። ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ድር ቢያብርን ታመሰግኑለት ዘንድ ይጋብዛል።

ለበለጠ መረጃ:- 0900651010።
118 viewsedited  14:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 14:08:02
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት ወዳጃችን ዶ/ር አበባ የሺጥላ ናቸው።

ዶ/ር አበባ የሺጥላ "እግዜር ቅኔ አማረው" ከተሰኘው መጽሐፋቸው 10(አስር) ቅጂዎችን አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል ዶ/ር አበባ የሺጥላን ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን።
118 views11:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 13:58:38
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት ወዳጃችን አቶ ናትናኤል ወርቁ ናቸው።

አቶ መቅድም ገረመው "ኩኩ እና ቢሊጮ" ከተሰኘው መጽሐፋቸው በድምሩ 20(ሀያ) ቅጂዎችን አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል አቶ ናትናኤል ወርቁን ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን።
145 views10:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 07:24:45
#ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል። (በነጻ)
-----
ልዩ መርሐግብር:- መጽሐፍ የማስፈረም: ከደራስያን ጋር የመተዋወቅና የመጨዋወት ልዩ ሥነስርዓት::

የዕለቱ የክብር እንግዳ አለማየሁ አረዳ(phd)

የተመረጠው መጽሐፍ:- ምሁሩ

የመርሐግብሩ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እና ዋልያ መጻሕፍት::

ቦታ:- አራት ኪሎ: ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ: ኢክላስ ህንጻ ዋልያ መጻሕፍት::

ቀን:- ቅዳሜ: ሀምሌ 9: 2014: ከሰዓት በኋላ ከ10:00 እስከ 12:00 ድረስ:: (በሰዓቱ ይጀመራል)

ማስታወሻ::

1) እንዲህ ዓይነቱ ፕሮግራም ቀጣይነት ያለው ነው::

2) ከዚህ ቀደም የተደረጉ መሰል ፕሮግራሞችን ለመከታተል በዋልያ ቡክ ስቶር ቻናል ያገኙናል።

( https://m.youtube.com/channel/UCT2s8ZltG5kIS6Q1n7NGGxw)
198 viewsedited  04:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-09 09:37:27 እንኳን ለ1,443ኛዉ የኢድ አል አድሃ አረፋ በአል በሰላም አደረሳችሁ ::
ዘወትር ቅዳሜ በዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እና በዋልያ መጻሕፍት ይዘጋጅ የነበረው ልዩ መርሐግብር:- መጽሐፍ የማስፈረም ከደራስያን ጋር የመተዋወቅና የመጨዋወት ልዩ ሥነስርዓት ዛሬ ሀምሌ 02/11/2014 በዓሉን በማስመልከት የማይከናወን መሆኑን እናሳውቃለን።

መልካም በዓል።


ማስታወሻ።

1) እንዲህ ዓይነቱ ፕሮግራም ቀጣይነት ያለው ነው።

2) ከዚህ ቀደም የተደረጉ መሰል ፕሮግራሞችን ለመከታተል በዋልያ ቡክ ስቶር ቻናል ያገኙናል።

( https://m.youtube.com/channel/UCT2s8ZltG5kIS6Q1n7NGGxw
261 views06:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 13:12:06
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት ወዳጃችን አቶ መቅድም ገረመው ናቸው።

አቶ መቅድም ገረመው "ያጣነው" እና "ለምናችን" ከተሰኙት መጽሐፎቻቸው በድምሩ 100(አንድ መቶ) ቅጂዎችን አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል አቶ መቅድም ገረመውን ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን።
409 views10:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 13:00:53
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት የቴዎድሮስ መብራቱ ወዳጆች ናቸው።

የቴዎድሮስ ወዳጆች ከዚህ "ንሥር እና ምስር" ከተሰኘው መጽሐፉ 50(ሃምሳ) ቅጂዎችን አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተመጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል ቴዎድሮስ መብራቱን እና ወዳጆቹን ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ፡ 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን ።
400 viewsedited  10:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-30 14:47:09
769 views11:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-30 14:44:51 #ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል። (በነጻ)
-----
ልዩ መርሐግብር:- መጽሐፍ የማስፈረም: ከደራስያን ጋር የመተዋወቅና የመጨዋወት ልዩ ሥነስርዓት::

የዕለቱ የክብር እንግዳ:- ቴዎድሮስ መብራቱ (ደራሲ)

የተመረጠው መጽሐፍ:- ንሥር እና ምስር።

የመርሐግብሩ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እና ዋልያ መጻሕፍት::

ቦታ:- አራት ኪሎ: ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ: ኢክላስ ህንጻ ዋልያ መጻሕፍት::

ቀን:- ቅዳሜ: ሰኔ 25፡ 2014: ከሰዓት በኋላ ከ10:00 እስከ 12:00 ድረስ:: (በሰዓቱ ይጀመራል)

ማስታወሻ::

1) እንዲህ ዓይነቱ ፕሮግራም ቀጣይነት ያለው ነው::

2) ከዚህ ቀደም የተደረጉ መሰል ፕሮግራሞችን ለመከታተል በዋልያ ቡክ ስቶር ቻናል ያገኙናል።
( https://m.youtube.com/channel/UCT2s8ZltG5kIS6Q1n7NGGxw)
715 views11:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 10:32:10
946 viewsEndalegeta Kebede, 07:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ