#ርዕስ_አልባ_ግጥም . . አንድም መሃል ኗሪ ቆላም ሁኑ ደጋ፣ ሚስጥራት ከታቢ ወይ ሁኑ ወሉ ጋ። . . ብቻ................ የድሃ እንባ ያዘለ የደም ዶፍ እስኪጥል፣ ነፍሳት የቀጠፈ ህይወት እስኪቀጥል። . . በአርምሞ ኑሩ እንጂ ምንም አትበሉ፣ ይልቅ ምድር ትልማ ችግኙን ትከሉ። ዓቢይ ( @abiye12 ) Join & share @sinekal @sinekal @sinekal 410 views12:51