Get Mystery Box with random crypto!

Yoni maga (ዮኒ ማኛ )

የቴሌግራም ቻናል አርማ yonimaga — Yoni maga (ዮኒ ማኛ ) Y
የቴሌግራም ቻናል አርማ yonimaga — Yoni maga (ዮኒ ማኛ )
የሰርጥ አድራሻ: @yonimaga
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 827
የሰርጥ መግለጫ

ለማንኛውም አስተያየት
መረጃ ለመስጠት
በእዚኛው bot አድርሱኝ
@yonismagna_bot

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-01 03:39:48 ጅንጀና ስታይል

cafe west

1. ልክ እንደ cake ነሽ ሰያዩሽ ታስጉመጃለሽ ሲበሉሽ ደሞ ምን ያክል ጣፋጭ እንደሆንሽ እንተዋወቅ እና እነግርሽአለኡ

2. ውዴ ብቻሽን ተቀምጠሽ ጨረቃ ትመስያለሽ እንተዋወቅ እና ብርሃን ትሰጨኝ


3.ስሚ ውዴ ወተት የሚመስል ውበት ነው ያለሽ እንተዋወቅ እና ብጠጣሽ ደስ ይለኛል



Join for https://t.me/aradalijnen
https://t.me/aradalijnen
https://t.me/aradalijnen
220 viewsUSA, 00:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-12 01:51:40 ተወያዩበት፣ ሀሳብ ስጡበት፣ መረጃውን #ሼር_ፖስት አድርጉት። እንደኔ ህዝባችንን ለመታደግ መፍትሄው ለተደጋጋሚ ጥቃት ተጋላጭ ከሆኑ የኦሮሚያ ቀበሌዎች የሚኖረውን ዐማራ ወደሌላ ቦታ ማንቀሳቀስ እና ማስፈር (population transfer) ብቻ ነው!

ከሰኔ ወር 1983 ዓ.ም. ኮንፈረንስ ወዲህ ወያኔ "ኦሮሚያ" በሚል ባጠረው ክልል የሚፈፀመው (genocide) ሊቆም አይችልም። ምክንያቱም፦

1.በሸኔ ስም ጨለማን ተገን አድርጎ የኦሮሚያ መንግሥት የሚያካሂደው ጭፍጨፋ በመሆኑ መቼውንም ሊቆም አይችልም።

2. የኦሮሞ ፖለቲካ ተቦክቶ የተጋገረው በዐማራ ጥላቻ ላይ ነው። ፋኢዝ ሙሐመድ በቅርቡ "የታሪክ ንቅለ-ምልከታ" በሚል ባሳተመው መጽሐፉ፣ ገጽ.7 ላይ "የኦሮሞ ልሂቃን አንድ 'የጋራ ትውስታን' ለማታገያ ስልት በመጠቀሙ በኩል የተሳካላቸው ይመስላል። አርሲዎች 'ምኒልክ ወንዶቻችንን ገድሎ ሴቶቻችንን ጡታቸውን የቆራረጠው አኖሌ የምትባለው ቦታ ነው' በማለት ክስተቱን ለልጆቻቸው እያወጉ 'የጋራ ትውስታ' መፍጠራቸው የዓይን ምስክር ነኝ" በማለት ከአርሲ ሽማግሌዎች ከ20 አመታት በፊት የሰማውን ትርክት ጽፎታል። በዚህ መልኩ የኦሮሞ ሽማግሌዎች፣ ኢሊቶች፣ አክቲቪስቶች እና ፖለቲከኞች እስከዛሬዋ ቀን ድረስ ህዝባቸውን ሞቢላይዝ እያደረጉት ያለው ከላይ እንደጠቀስነው በየአካባቢው የሚኖረውን ዐማራ በጠላትነት እንዲያዩት በመሆኑ እልቂቱ አይቆምም።

3. ዐማራ ስሁት ትርክት ፈጥረው በማንነቱ በታሪካዊ ጠላትነት ተፈርጇል። ነፍጠኛ”፣ “የምኒልክ ሰፋሪ”፣ "ትምህክተኛ"፣ "የድሮ ስርዓት ናፋቂ"፣ “ጨቋኝ” ወይንም “የጨቋኝ መደብ”፣ "አሐዳዊ"፣ "ደን ጨፍጫፊ"፣ "መጤ" የሚል ወካይ ስም (symbolization) ሰጥተውታል። ልክ ሩዋንዳ ውስጥ ሁቱዎች በተዛባና በሐሰተኛ ስብከት ቱትሲዎችን ከሰው ደረጃ በማሳነስ "በረሮ" (cockroch) እና "እባቦች" (snakes) እያሉ እንደጨፈጨፏቸው። ስለዚህ ጥቃቱ ተጠንቶ፣ የስም ዝርዝር ተዘጋጅቶለት፣ በዕቅድ የሚመራ ስለሆነ ጥቃቱ ፈጽሞ ሊቆም አይችልም።

4. ኦሮሚያ ውስጥ ዐማራ አይደለሁም ብትል አንዴ በጠላትነት ተፈርጃሃል። ከአካባቢው ባህል ጋር መላመድ፣ በጋብቻ መዛመድ ሆነ ቋንቋውን መቻል ወይንም በፖለቲካው ፓሲቭ መሆን ለሩዋንዳ ቱትሲዎች፣ ለኩርዶች፣ ለጀርመን ጀውሾች ሆነ ለአዘር ባጃኖች አልሰራም። ናዚዎች በ50 እና በ100 ግድያዎች ተነስተው በሂደት ቀስ በቀስ 6 ሚሊዮን አይሁዳውያንን ገድለዋል። በተመሳሳይ ኦሮሚያ ውስጥ ያለው ዐማራ ማንነቱን ቀይሮ "ገበሮ" ለመሆን ቢሞክርም፣ በፖለቲካው ፓሲቭ ቢሆንም ከመታረድ አልታደገውም።

5. ከዚህ በመነሳት የዐማራን ህዝብ ጨርሶ ከመጥፋት ለመታደግ በተለይም
ለተደጋጋሚ ጥቃት ተጋላጭ ከሆኑ የኦሮሚያ ቀበሌዎች የሚኖረውን ዐማራ ማንቀሳቀስ እና ማስፈር (population transfer) አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ህይወትንም መታደግ ነው፡፡

April 1, 2021 ሚኪ አማራ ያቀረበው ሀሳብም ይሄው ነበር። ሚኪ አማራ በወቅቱ የጻፈው የመፍትሔ ሀሳብ እኔም የምጋራው ነው። Population transfer በተለያዩ ሀገራት ጥቅም ላይ የዋለ እና የህዝቦችን ህይወት የታደገ ነው፡፡ ለምሳሌ፦

1. ኦሮሚያ ክልል ትልቁ ድክመቱ የነበረውን እስከ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጋ ኦሮሞዎች ከሶማሌ ክልል የተወሰኑ ቦታዎች ላይ በማስወጣት ዛሬ ላይ የተሻለ ሰላም አላቸው፡፡ ቢያንስ የሚገደል ህዝብ የለም፡፡

2. የሶማሌ ክልልም ከ50 ሽህ በላይ የሚሆኑ ከኦሮሚያ ሁለት እና ሶስት አካባቢዎች በማስወጣቱ ከጭፍጨፋ አድኗቸዋል፡፡

3. በሰሜን ናይጀሪያ ኢቦዎች ላይ ከፍተኛ ጭፍጨፋ በተደጋጋሚ ሲካሄድ የሀገሪቱ መንግስት ከ 1 ሚሊየን በላይ የሚሆኑትን በሰሜኑ ክፍል ይኖሩ የነበሩትን ወደ ሌላ አካባቢ አንቀሳቅሷል፡፡ ከዛን ጊዜ ጀምሮ ለጄኖሳይድ የቀረበ ጭፍጨፋ አላጋጠማቸውም፡፡

4. የታሚል ዘር የሆኑ በሲሪላንካ ከተማ ኮሎምቦ አካባቢ ከፍተኛ ጭፍጨፋ በየጊዜው ሲያጋጥማቸው በመቶሽዎች የሚቆጠሩት ወደ ሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ተዛውረዋል፡፡ ከዛን ጊዜ ጀምሮ ለጄኖሳይድ የቀረበ ፍጅት አላጋጠማቸውም።

5. በመቶ ሽህ የሚቆጠሩ ሰርቦች ከስሎቬኒያ እና ክሮሽያ ክፍለ ግዛቶች በመውጣት ህይወታቸውን አትርፈዋል፡፡

6. እስከ ሁለት ሚሊየን የሚደርሱ ጀርመኖች ከኢስተርን ኢሮፕ ሀገሮች በመውጣት ከጭፍጨፋ ድነዋል፡፡

7. ከ 2 ሚሊየን በላይ ራሽያዎች በ1990'ዎቹ ከተገነጣጠሉት ሀገራት ወደ ራሽያ ግዛቶች ገብቶ በማስፈር ከጭፍጨፋ ተርፈዋል፡፡

8. 200 ሽህ ሃንጋሪዎች ከሰርቢያ አንድ አካባቢ ወደ ሌላ አካባቢ በመስፈር ከጅምላ ግድያ ተርፈዋል፡፡

9. ቡልጋሪያ፤ ግሪክ፤ ቱርክ ውስጥ በየጊዜው ዘርን መሰረት ያደረጉ ጭፍጨፋዎች አንዱን ወደ አንዱ በማስፈር ዘር ተኮር ጅምላ ጭፍጨፋን አስወግደዋል፡፡

በመሆኑም በተደጋጋሚ እና ከፍተኛ ችግር የሚያጋጥምበትን አካባቢ በመለየት በተለየም በምእራብ ወለጋ፣ በምሥራቅ ወለጋ፣ በአርሲና በሌሎች የኦሮሚያ አካባቢዎች ዐማራን ከአካባቢው የማስወጣት ስራ መስራት አስፈላጊ ነው፡፡ ከእነዚህ አካባቢዎች የሚወጡትን ለከተሞች ቅርብ በሆኑ አካባቢዎች ማስፈር፡፡

ለአዲስ አበባ ቅርብ በሆኑ እንደ ሰሜን ሽዋ አካባቢ ባሉት ዙሪያዎች ማስፈር፡፡ ወንዝ ያለበት አከባቢ ማስፈር፡፡ በተለይም መጠነኛ ግድቦች የሚሰሩባቸው እና በትንንሽ መሬት በአመት ሶስት እና አራት ጊዜ የሚያመርቱብት አካባቢ ማስፈር፡፡ ሰፋፊ ቦታዎች እና ከፍት የእርሻ መሬቶች ያሉበት አካባቢ ማስፈር ለምሳሌ ቋራ አካባቢ፤ ጃዊ፤ ምእራብ ጎንደር፤ ማእከላዊ ጎንደር (ዳንሻ ወልቃይት)፤ ሁመራ፣ ወልደያ አካባቢ እና የመሳሰሉት፡፡

ባለሃብቱ ተባብሮ በ10 ሽህ የሚቆጠሩ ቤቶችን በመስራት እንዲያግዝ ማድረግ አስፈላጊም ከሆነ ለዓመት እና ለሁለት ዓመት ብቻ የሚቆይ ልዩ የገቢ ግብር በመጣል ለዚሁ ተግባር ማዋል፡፡

እኛም ባናጓጉዛቸዉ አሁን ላይ በዱር በገደል እያሉ ግማሹ እየሞተ፤ ግማሹ እየቆሰለ፤ ንብረቱ ተበትኖ እየወጡ ነው ያሉት፡፡ ስለዚህ ጥቃቱን ማስቆም ካልቻልን ለተደጋጋሚ ጭፍጨፋ ተጋላጭ የሆኑትን በመምረጥ ወደሌላ አካባቢ ከእነ ሃብት ንብረታቸው ከማጓጓዝ ውጭ ሌላ መፍትሄ የለውም፡፡ ከዚህ ውጭ ጨፍጫፊ መንግስት ላይ የቱም ያህል ጫና ብታደረግ ሊያቆም አይችልም፡፡


(ዮኒ ማኛ)


@yonimaga
@yonimaga
1.3K viewsUSA, 22:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-07 01:30:10 Yoni maga (ዮኒ ማኛ ) pinned «ዝ እንጂ የግድ ይህን ተማር ብሎ  ማስገደድ ተገቢ አይመስለኝም እንደኔ   የልጆች ፍላጎት ይከበር ባይ ነኝ አንድ ልጅ በቤተሰቡ Medicine ተማር ብለውት አልፈልግም ካለ በርግጠኝነት ያ ልጅ የሆነ የተለየ መማር ሚፈለገው ትምህርት አለ ማለት ነው ባይገርማችሁ በትምህርትም የሚከብደው በገንዘብ ማለትም በደሞዝ ከፍተኛ ብር ሚስገኘው Computer ነው በአለም ደረጃም Computer የተማረ ነው More…»
22:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-07 01:30:01 ዝ እንጂ የግድ ይህን ተማር ብሎ  ማስገደድ ተገቢ አይመስለኝም እንደኔ
 
የልጆች ፍላጎት ይከበር ባይ ነኝ አንድ ልጅ በቤተሰቡ Medicine ተማር ብለውት አልፈልግም ካለ በርግጠኝነት ያ ልጅ የሆነ የተለየ መማር ሚፈለገው ትምህርት አለ ማለት ነው ባይገርማችሁ በትምህርትም የሚከብደው በገንዘብ ማለትም በደሞዝ ከፍተኛ ብር ሚስገኘው Computer ነው በአለም ደረጃም Computer የተማረ ነው More የሚፈልገው ከDoctor ይልቅ እንደ አለመታደል ሆኖ Computer Science,IT,Software- Engineering ኢትዮጵያ ውስጥ ተራ የማይፈልግ ሆነዋል እክታድግ ነው አይዞን

ዛሬ Game መጫወት የሚወድ  ልጅ ነገ Game Developer ቢሆንስ?

ዛሬ ስልክና Computer መጎረጎር የሚወድ ልጅ ነገ አለ የተባለ የ Cyber Security ባለሞያ ቢሆንስ

ዛሬ ስዎችን በስልክ Photo ማንሳት የሚወድ ልጅ ነገ ተፈላጊ Photographerና Graphics Designer ቢሆንስ

ዛሬ ፊሊም ማየት የሚወድ የሚወድ ልጅ ነገ ጎበዝ Movie Editor ቢሆንስ ማን ያውቃል ?

ስለዚህ ሁሉም ቤተሰብ ነገ ምን እንደሚፈጠር በማይታወቅ ነገር  ላይ ባኖስን ጥሩ ነው ከዛ ይልቅ በትርፍ ግዜያቸው ያላቸውን ችሎታ ፍላጎት እንዲያወጡ በር ክፈቱ አበረታቱ

ስልክና Computer ቀኑን ሙሉ ይጠቀሙ እያሉኩ ሳይሆን የትምህርት ና የጥናት ግዜያቸውን በማይሻማ መልኩ እንዲጠቀሙ ፍቀዱ + የሚጠቀሙትን ነገር ትምህታዊ ነው አይደለም የሚለውን ተከታሉ እንዲሁም የሚጠቀሙበትን Time አውጡላቸዉ ዝም ብሎ መከልከል ተገቢ አይደለም

አይ ካላቹ እናታድያ የነዚህ ልጆች ተስፋ ምንድነው ?

አንዳንዶቹ ልጅ ነህ ቀስ ብለህ University ስትገባ ትማራለህ ይሉሀል የአስተሳሰብ መቀጨጭ እንጂ እንደዛ ሚያሳስበን ቅድምም እንደገለፅኩት   የአለማችን ቁጥር አንዱ ሀብታም Bill Gate በ13 አመቱ ነበር Computer መማር የጀመረው ልጅ እያለ

ኢትዮጵያ ላይ University የምትገባው ለማወቅ ሳይሆን ለመመረቅ ነው አስተማሪው ሀላፊነቱ ማስተማር ትውልድን መቅረፅ ሆኖ ሳለ ተማሪዎችን እንዴት ልጣላቸው ውጤታቸውን እንዴት ላበላሽ በማለት ግዜውን የሚያጠፍበት ተማሪዎች ሲያልፉ ከማት ይልቅ ሲወድቁ ማየት ሚስደስታቸው  ቦታ ነው ትማራለህ የምትለኝ ያየ ይፍረደው አይደል ይህን ጉዳይ

የሰው ልጆችን ችሎታ አስተሳሰብ ብቃት ከፍ ከሚያደርጉት ነገሮች መካከል አንዱ ማበረታታት (Motivation) ነዉ  

University ላይ አንድ የፈተና ጥያቄ በትክክል አብራርተህ መልሰህ ነገርግን አንድ (Spelling) ብረሳ ያ ጥያቄን በሙሉ 0 ይደረግብሃል የትም ሀገር የሌለ ነገር በዚህ ሁኔታ ነው ተማሪዎች ነገ ስራ ሚፈጥሩት ? ይሄ አስተማሪ እንደኔ ትውልድ ቀራጭ አይመሰለኝም

በጣት የሚቆጠሩ ጥሩ አስተማሪዎች ግን አለ

አንዳንድ University ገብቼ Hacking እማራለሁ ብሎ ሚያስብ ሰዉ አይጠፋም jls Hacking ኮ illegal ነው እንዴት University ገብተህ ለመማር ታስባለህ

አብዛኞቹ ሃከሮች በራሳቸው internet ላይ ተፍ ተፍ ብለው ተምረው ሃከር እንደሆኑ ይናገራሉ

ለማንኛውም የኢትዮጵያ Universityን እንተወው ነገርግን እዚህ ጋር የማሰምረው ነገር ሚኖር አለማችን ላይ  የተሳካላቸው(Successful) የሚባሉ ሰወች ሙሉ በ ሙሉ ማለት ባልችልም አብዛኞቹ University አልተማሩም.

የኔ ሀሳብ በመጨረሻ

ከላይ የገለፁኩት በሙሉ እውነት ነው ያም ሆነ ይህ ጉዞዋችሁን አታቁሙ መሰናክል እንዲያጠነክራችሁ እንጂ እስከመጨረሻው እንዲጥላቹ አትፍቀዱ ደግሞ ተስፋ የቆረጥክ ቀን መሞትህን እወቀው የ Alibaba Owner Jack-Ma ለ 40 አመት ያህል Computer አልነበረውም Computer የለኝም ብሎ ህልሙን አላቆመም ጠንክሮ ከሰራ የችግሩ ግዜ አልፎ ጥሩ ቀን እንደሚጣ ያውቅ ነበር አልቀረም ያቀን አልፎ አሁን ትልቅ ደረጃ ላይ ደርስዋል ትልቅ የሚለው ይገልፀው ይሆን

ዛሬ ከባድ ነው ነገ ከዛሬ  ይብሳል ከነገወዲያ ግን ነገሮች ቀላል ይሆናሉ ( Jack'Ma)

ዩኒ ማኛ ነበርኩ
መልካም ምሽት ይሁንላችሁ አመሰግናለሁ


@yonimaga
@yonimaga
1.8K viewsUSA, 22:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-19 23:59:45 ለማጠቃለያ በፌክ ቡኩ ሰፈር የ Challenge ዘመቻው ተጧጡፏል። መልካም ነው። መክሊትን መጠቀም ይልሃል ይኸ ነው። እኛም በቴሌግራም መስኮታችን ማንም ሳያየን "ቀኝ እጅ የሰጠውን ግራ እጅ አይመልከት" በሚለው አምላካዊ ቃል መሠረት የበኩላችንን ለወገኖቻችን እንድረስላቸው። ረሐብ ጊዜ አይሰጥም። በሕብረት ሆነን ብንጸልይ መፍትሔው ሩቅ አይሆንም ። እንዴት መርዳት እንዳለብን በውስጥ መስመር ወይም በመወያያ መድረካችን በኩል ሐሳብ ስጡ። ይህንን ጊዜ በበረከት እናሳልፈው። እንረዳዳበት። ትልቁ እርዳታ ጸሎት ነው። አቅም ያለን በብሩ በምግቡ እንርዳ። የሌለን ደግሞ በሐሳብ። በጸሎት። በሼር እንድረስላቸው።

# አይዞህ ወሎ።
# አይዞህ ጎንደር።
# አይዞህ አፋር።
# አይዞህ ራያ።
# አይዞህ ወልቃይት።

ትላንት የአባቶችህ ነው።
ነገም የልጆችህ ነወ።
የአንተ ቀን ዛሬ ነው።


@yonimaga
@yonimaga
1.7K viewsUSA, 20:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-19 23:58:10 Yoni maga (ዮኒ ማኛ ) pinned «የቀደምቷ ምድረ አቢሲኒያ: ድጋሚ ወገኔን ረሐብ ሊቀጣው ነው። ድጋሚ 1977 ሊመጣ ነው። ወሎ ገራገሩ ። ጎንደር ደጉ። ራያ ለጋሱ። ረሐብ ሊዘምትባቸው ነው። እኛ በ Challenge ሳይሆን በትክክል ወገናችንን እንታደግ ። በጸሎት ኡኡኡኡ እንበል። ሰላም ሰላም ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች በያላችሁበት እንዴት ናችሁ? ለዛሬ ሃገራዊ ርዕሰ ጉዳይ ይዤ ብቅ ብያለሁ። በሉ እኔ እስከምጦምር እናንተ…»
20:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-19 23:58:07 የቀደምቷ ምድረ አቢሲኒያ:
ድጋሚ ወገኔን ረሐብ ሊቀጣው ነው። ድጋሚ 1977 ሊመጣ ነው። ወሎ ገራገሩ ። ጎንደር ደጉ። ራያ ለጋሱ። ረሐብ ሊዘምትባቸው ነው።

እኛ በ Challenge ሳይሆን በትክክል ወገናችንን እንታደግ ። በጸሎት ኡኡኡኡ እንበል።

ሰላም ሰላም ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች በያላችሁበት እንዴት ናችሁ? ለዛሬ ሃገራዊ ርዕሰ ጉዳይ ይዤ ብቅ ብያለሁ። በሉ እኔ እስከምጦምር እናንተ ሼር አድርጉ። ሥራችን እንዲቀለጥፍ ነው። ወሬ አላብዛባችሁ ወደ ጉዳዬ ልገባ ነው።

❶ኛ • ማን ይዝመት ?

ይህንን ጦማር ለመጦመር ያነሳሳኝ ምክንያት በፌክ ቡክ መንደር ጎራ ስል አንድ ክስተት ታዝቤ ነው። አንድ መነኩሴ ለወታደራዊ ስልጠና ተዘጋጅተው ሽኝት እየተደረገላቸው የሚያሳይ ነገር ዐይቼ ነው። ታዲያ መዝመታቸው ትክክል ይሆን ? የግል ምልከታዬን አስቀምጣለሁ። በእርግጥ ማንም ሰው በራሱ ለሚያደርገው ነገር ለራሱ ትክክል ነው። አባታችን ሃገራዊ ጥሪውን የተቀላቀሉበት ምክንያት እነዚያን የሃገር ምሦሦ የሆኑትን የዋልድባ አባቶች ቅርጥፍ አድርጎ የበላውን የጁንታ ቡድን ለመውጋት ነበር። ይበል ነው ። ለአባቶቻቸው ያላቸውን ክብር ለማሳዬት ነው። ዳሩ ግን ክህነት በራሱ ጦርነት ነው። ከመናፍስት ጋር መዋጋት ነውና ከጦር ይልቅ በጸሎት ቢዋጉት የሚል ደቃቃ ምክሬን ለእነዚህ አባት ማድረስ እፈልጋለሁ ። መስቀል ይዞ ክላሽ መሸከሙ ይከብዳል። ምክንያቱም በመስቀሉ ጥልን ገደለ የሚለውን መቃወም ነውና።
መስቀል ኃይላችን ነው ብለን ክላሽ መደረቡ ፈጣሪን ማስቀየም ነው። አደራችሁን ተንኮል አስቦ ነው እንዳትሉኝ ሃሳቤን ለማግኜት ሞክሩ። እኔ ማለት የፈለግኩት አባታችን ከክላሽ ይልቅ በመስቀል ፣ በጸሎት ፣ በኪዳን በምሕላው ስንቱን ጠላት ድባቅ ይመቱት ነበር። አይይይይ እንግዲህ ሁሉን መርምሩ መልካሙን ያዙ። በሉ ወደ ቀጣይ ርዕሰ ጉዳዬ ላመራ ነው ጃል።

❷ኛ • የእኔ ድርሻስ ምንድን ነው?

አደራ ከእኔ የምትለው እኔን ብቻ ሳይሆን እናንተንም ለማጠቃለል ነው። እያንዳንዳችን ከእኔ ምን ይጠበቃል. ? ልንል ይገባናል። ድርሻችንን። መክሊታችንን ማወቅ አለብን። ብዙ ተከታይ ያለን ሰዎች በየቻናላችን ። በየመገናኛ አውታራችን ስለ ሰላም እንብከንከን። ወገኔ ዳግም ሊራብ ነው። ወሎ እና አካባቢው አሁንም በረሐብ እየተቀጣ ነው።

አሁን ማን ይሙት "ዳቦ ለጠረረበት ሰው ስለ አረንጓዴ አሻራ ማውራቱ ምን ዋጋ አለው?
መቅረዙ ለተሰበረበት የአማራ ክልል ገበሬ ስለ ኤሌክትሪክ አቅርቦት ይሰበካል?
የሰላም እጦት ላሰቃየው ሕዝብ ስለ አውሮፓ እግር ኳስ መተንተን ምኑ ነው ?
የኑሮ ውድነት ለደቆሰው ወገኔ ስለ ኮንስትራክሽን ማነብነብ ፋይዳው ምንድን ነው? " አዎ ሰምታችኋል። ወገኔን ሰላም ናፍቆት። ረሐብ ጨፍልቆት። ኑሮ አጉብጦት ። ስለሌላ ነገር መዘባረቁ ደንብ ነው? አይደለም ። አንተም እኔም አሁን ባለንበት መዝመት እንችላለን ። ስለ ሰላምና ስለ ሰላም በመስበክ ብቻ እንዝመት። ክላሽ ከሁለት ሰው በላይ አይመክትም። ጥሩ ስብዕና ግን ሃገር ይገነባል።
አርቲስቶቻችንስ ምነው አሁን ጊዜው የአልበም ጊዜ አይደለም ። አሁን ያለንን ተካፍለን የምንበላበት ጊዜ ነው። ፈጣሪ ለበጎ ነው ይህን ጊዜ የሰጠን። ምክንያቱም ስገዱ ስንባል ወገባችን ፣ ጹሙ ሲባል ጨጓራችን፣ ስጡ ስንባል ንብረታችን እያልን አስቸገርነው። ከዚያ ፈጣሪ በሚያውቀው ያላችሁን ተካፈሉ። ብራብ አላበላችሁኝ ብዬ እንዳልጠይቃችሁ ተካፈሉ ብሎናል። ስድስቱን ቃላተ ወንጌል ስጠይቃችሁ ለመመለስ ይህንን ጊዜ ተጠቀሙበት ይላል። በሰማይ ቤት፣ ማረስ፣ መፍተል፣ ድጓ ወይም አቋቋም ታውቃለህ ወይ ብሎ አይጠይቅህም። ምን ሠራህ ነው ጥያቄው። በተለይ ስድስቱን ቃላተ ወንጌል ትጠየቃላችሁ። አድቡ ብያለሁ። ልቀጥል ነው ።

❸ኛ • የኢትዮጵያ ትልቁ ሠራዊት ማን ነው?

ይህች ጥያቄ አግራሞትን ታስጭራለች። እኛ በየሚዲያው እንደምንሰማው የደሴ ወጣቶች፣ የአርባ ምንጭ ሰራተኞች፣ የጎንደር ነዋሪዎች፣ የሰቆጣ ነጋዴዎች••••ወዘተረፈ ዘመቻውን ተቀላቀሉ የሚል ዜና ነው። አጀብ ነው የሃገር ፍቅር እንቦሳ እንዳዬ ነብር ይገፋፋቸዋል። ለዚህም ነው ሰው በመክሊቱ ይጠቀም ያልኩት። በእርግጥ ብዙ ዋጋ ከፍለውልናል። ባለውለታችን ናቸው። ዳሩ ግን ትልቁ ሠራዊት ወታደር ሳይሆን የአብነት ተማሪ ነው። በቃ ። ቀልድ የለም። እኔ እያሽሟጠጥኩ አይደለም ። እውነታው ግን ይኸው ነው። ለምን አትሉኝም ?

ወታደር ቢዋጋ በክላሽ ነው። ለዚያውም ከሥጋዊ ሰው ጋር። የአብነት ተማሪ እኮ ከትልቁ ጁንታ ከራሙኤል ጋር ነው የሚዋጋው። ዳዊቱን አንበልብሎ ። ስንክሳሩን አርገብግቦ። ገድላቱን ድርሳናቱን ተአምራቱን አግለብልቦ። ለዘለዓለም ሲዋጋ የሚኖር በስሙኒ ቆሎ አንጀቱን አስሮ ራሙኤልን የሚዋጋ ምስኪን ፍጥረት ። የቆሎ ተማሪ። የክርስቶስ ተከታይ። ይኸ ነው የእኛ ሠራዊት። ረሐቡ አንጀቱን እያፍተለተለው እንኳን ዳዊቱን ገልጦ "ኢትዮጵያ ታበጽሕ እደዊሀ ኀበ እግዚአብሔር •••• " እያለ የሚጋደል ጀግና የቆሎ ተማሪ።
ወታደር ሃገር ሰላም ሲሆን የሰላሙን እንቅልፍ ለሽ ይላል። ተሜ ግን ካልሞተ አይተኛም። ግሱን ገስሶ። ዜማውን ቀጽሎ። ዳዊቱን ደግሞ። ድጓውን ተጎንጭቶ። ለአፍታ እንኳን ሳያርፍ ይኖራል። ታዲያ ከዚህ በላይ ሠራዊት አለ?
ወታደርስ በዛም አነሰም ትንሽዬ ተቆራጭ ብር አለችው። ደመ ወዝ ተብየዋ። እነ ተሜ ግን ድምጸ አራዊቱን። ጸብአ አጋንንቱን። ግርማ ሌሊቱን። ታግሰው ማሕሌቱን "ስቡሕ" ። ቅዳሴውን "አሐዱ" ። ኪዳኑን "ቅዱስ" ። ቅኔውን "ቃልዬ" ብለው ስለ ሃገር ስለ ወገን ይጮሃሉ። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን አለ?
ወታደር ቢታመም ህክምና ይሰጠዋል። ተሜን ቡጽፋር (ድብቅ ስሟ እከክ) እጁን ሲጫወትበት ማንም አያየውም።
ወታደር ቢዋጋ ችግር ፈጻሚውን ነው። ተሜ ግን ችግር ፈጣሪውን ራሙኤልን ነው። (Remember Active vs Passive Sentence)
ወታደር እኛ እንድንተኛ እርሱ ቁሞ ያድራል። ተሜ ግን ወታደር እንዲተኛ ሲታገል ያድራል።
ወታደር ቢያንስ ስናይፐር ይሰጠዋል። ተሜ ግን ቁራሽ እንጀራ ሲለምን እንኳን አትቁም እየተባለ። በጭብጥ ሽንብራ ዘመኑን ይገፋል። አይ ተሜ ባላ ሐሞቱ። የወታደር የበላይ።
ወታደር ስለ ምድራዊ ሰላም ራሱን ይሠዋል። ተሜ ግን በረሐብ አንጀቱ መዋሥእቱን አድርሶ የሞተን ሰው ይፈታል። ቁርባኑን ፈትቶ የበቁትን ያቆርባል። ሻሹን ጠምጥሞ የነፍስ ረሐብተኞችን በንስሓ መሶብ ያጠግባል። ብዙ ብዙ ብላችሁ ደስ ይለኝ ነበር። ግን ማሰልቸት ነው። ስለ ተሜ እንኳን በዚህች ትንሽ ሐሳብ ቀርቶ በትልቅ መጽሐፍ ቢጻፍም አይበቃም። ሳልወድ በግድ ጽሑፌን ከዚህ ላይ ልቋጭ ነው። አደራ ላልሰሙት አሰሙልኝ።

ተሜ ባለ ዳዊቱ።
ተሜ ባለ ቅኔው።
ተሜ ባለ ድጓው።
ተሜ ባለ ዜማው።
ተሜ ባለ ዝማሬው።
ተሜ ባለ ትሕትናው።
የራሙኤል ጸሩ የጥብልያኮስ ዳኛው።
1.4K viewsUSA, 20:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-15 00:44:16 Yoni maga (ዮኒ ማኛ ) pinned «#Ethiopia የወሎ ህዝብ መግባት ባለበት አውድ ሁሉ እየተፋለመ ውጤት ማምጣት ይኖርበታል !!! ህዝባችንን ማድረግ ያለብንን ነገር በማድረግ ከረሀብ እና ከበሽታ ቆፈን ልንታደገው ይገባል ። በነዚህ ሴረኛ ፣ዘራፊዎች እና ሀገር አፍራሾች መገዛት አልፈልግም የሚል ጠንካራ አቋም ያለው ማህበረሰብ እነሡ እስኪመጡ ሳይሆን ያሉበት ቦታ ድረስ በመሄድ የሚገባቸውን በመስጠት በረሀብ የሚንገላታውን ህዝባችንን…»
21:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-15 00:43:57 በአዲስ አበባ የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ትምህርት ጥቅምት 1 ቀን 2014 እንደሚጀምር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

ከትምህርት ቢሮው ያገኘነው መረጃ እንደሚያመላክተው፥በየ2014ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ትምህርትን ለማስጀመር መምህራን በየትምህርት ቤታቸው እስከ መስከረም 18 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ሪፖርት በማድረግ የመምህራን ጉባኤ ይደርጋል፡፡

በሁሉም ትምህርት ቤቶች የ2014 ዓ.ም የትምህርት ሳምንት ከመስከረም 24 እስከ 28 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድም ገልጿል፡፡

የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ ፈተናም ከየካቲት 14 እስከ የካቲት 18 የሚሰጥ ሲሆን፥ ከየካቲት-21 እስከ የካቲት-25 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤቶች ለተማሪዎች ዝግ ሆኖ እንደሚቆይም አመላክቷል።

የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ትምህርት ከየካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን የትምህርት ቢሮው የትምህርት ካላንደር ያሳያል፡፡
1.1K viewsUSA, 21:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-15 00:43:57 #Ethiopia የወሎ ህዝብ መግባት ባለበት አውድ ሁሉ እየተፋለመ ውጤት ማምጣት ይኖርበታል !!! ህዝባችንን ማድረግ ያለብንን ነገር በማድረግ ከረሀብ እና ከበሽታ ቆፈን ልንታደገው ይገባል ።

በነዚህ ሴረኛ ፣ዘራፊዎች እና ሀገር አፍራሾች መገዛት አልፈልግም የሚል ጠንካራ አቋም ያለው ማህበረሰብ እነሡ እስኪመጡ ሳይሆን ያሉበት ቦታ ድረስ በመሄድ የሚገባቸውን በመስጠት በረሀብ የሚንገላታውን ህዝባችንን ልንታደገው ይገባል ፡፡

አሁን ባለው ሁኔታ አሸባሪው እና ዘራፊው ቡድን ዕድል ካገኘ ሰሜን ወሎን ብቻ አይደለም ደቡብ ወሎንም አልፎ የማይሄድበት ሁኔታ አይኖርም ዋናው ነገር ዘራፊው እና ጨፍጫፊው ቡድን እየመጣበት ያለውን ድርጊት በመረዳት የመጀመሪያው የአሸናፊነት ስነ ልቦና መላበስ ያስፈልጋል ፤

እኛም እነሱም እንተዋወቃለን ስለ ጦርነት እነሱ አውቀው እኛ ሳናውቅ የቀረንበት ሁኔታ የለም ፡፡

በየደረጃው ያለው የተቆጣው ህዝባችን በጦርነት ቀጠና ውስጥ ለሚገኘው የወሎ ማህበረሰብ ሊደርስ ይገባል ፡፡

በወሎ ግምባር ጁንታው የማፅዳትና የያዛቸውን ቦታዎች የማስለቀቅ ጉዞው እጅግ በዘገየ ቁጥር ሌላ አስከፊ የሆነ የረሀብ እና የበሽታ ቀውስ እያስከተለ ነው

በመሆኑም ከጦርነት የተረፈውን በረሀብ ቸነፈር ከማለቁ በፊት እንድንደርስለት !! ሲፈጠርም ክፋት የወለደውን ዘራፊ ቡድን የያዛቸውን ቦታዎች በአፋጣኝ ማስለቀቅ ተገቢ ነው !! ጊዜ የምንሰጠው ጉዳይ መሆን የለበትም !!!

ትኩረት ለወሎ ግምባር
1.1K viewsUSA, 21:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ