ለሰዉ ሁሉ ከመገዛት የሚያወጣ የነፃነት መፅሀፍ የተፃፈባት ማህፀን ምንኛ ድንቅ ናት፤ እግዚአብሄር ከባህርዮ ሳይለወጥ፣እንደ መልከ ፄዴቅ ያለ ክህነትን ገንዘብ ያደረገ ካህን ሆኖ ያገለገለባት(ሰዉ የሆነባት) መቅደስ ምንኛ ድንቅ ናት...። #ቅዱስ_ፕሮክልዮስ #ዛሬ በተለያዮ ገዳማት፣ በየ በርሃው ያሉ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ሱባኤ ጨርሰዉ የሚሰባሰቡበት ቀን ነዉ። #ቸር_ያሰማን! 591 viewsedited 10:59