ሰላም ለእናንተ ይሁን ወንድሞቼ እና እህቶቼ ይህንን የምታነቡ በሙሉ የእግዚያብሔር ሰላም በሁላችሁ ላይ ይሁን " በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።" (የማቴዎስ ወንጌል 16:18) ቤተ ክርስትያንን የገሀነብ ደጆች አይችሉዋትም የገሀነብ ደጆችም ትግልን ይታገላሉ ቤተክርስትያንም ታሸንፋለች! ቤተክርስትያንን ከፖለቲካ ጋር የምታያይዙ የከበረውን ከቀለለው ባታዋድዱ እላለው እሱዋ ከፖለቲካ በላይ ነችና! 2.8K views05:39