አሳዛኝ ዜና * ዛሬ ታህሳስ 14/2015 ዓ/ም ምስራቅ ወለጋ ዞን ሀሮ ከተማ የአማራ ተወላጆች በኦሮሚያ ልዩ ሃይሎች እየተጨፈጨፉ መሆኑን ከስፍራው ደውለው አሳውቀውኛል። ነዋሪዎቹ የድረሱልን ጥሪ አቅርበዋል። 5.2K viewsedited 11:15