Get Mystery Box with random crypto!

የካ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ት/ጽ/ቤት B/k/M/ Eekkaatti Waajjira Barnootaa Aanaa 06🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ woreda06 — የካ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ት/ጽ/ቤት B/k/M/ Eekkaatti Waajjira Barnootaa Aanaa 06🇪🇹
የቴሌግራም ቻናል አርማ woreda06 — የካ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ት/ጽ/ቤት B/k/M/ Eekkaatti Waajjira Barnootaa Aanaa 06🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @woreda06
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 288
የሰርጥ መግለጫ

ለትምህርት ጥራት በጋራ እንሰራለን!!!

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-07 14:57:30 ውሎዋችን በጣም ደስ የሚል ነበር በሁሉም መስክ ውጤታማ ለመሆን እንተባበር ።
17 viewsSolomon Asfaw, 11:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 14:13:40
26 views(ራስ ሳሚ ማርሌ), 11:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 13:25:19 ብርሃን ጉዞ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአረንጓዴ አሻራ ማሰጀመሪያ ላይ በችግኝ ተከላ ላይ።
30 viewsTeklewold Nigatu, 10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 11:39:49
30/10/2014 ዓ.ም

አስቸኳይ ማስታወቂያ

በቅድመ-አንደኛ የትምህርት ዘርፍ በመንግስት ድጋፍ ለመመማር ዕድሉን አግኝታችሁ ዕጣ በማንሳት የምትማሩበትን ኮሌጅ የመረጣችሁ የቅድመ-አንደኛ ሰልጣኞች ምዝገባ ለአንድ ሳምንት የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን ጽዳትና ጥበቃዎች ስልጠናው ያልተፈቀደላቸው እና የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡

የካ ክ/ከ/ት/ጽ/ቤት/መም/ት/አ/ልማት ቡድን
34 viewsSolomon Asfaw, 08:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 07:07:33 የ8ኛ ክፍል ሞዴል ውጤት ትንተና እስከ ነገ ያላስገባችሁ ትምህርት ቤቶች በፎርሙ መሰረት በsoft & Hardcopy እንድታስገቡ እናሳስባለን ።
49 viewsAlex Alex jesus, 04:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 09:03:55 ቀን ፡- 28/10/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ ቤሮ ስፖንሰርነት በ 2014 ዓ.ም ደብረብርሀን መምህር ትምህርት ኮሌጂ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ስልጠና በዲፒሎማ ፕሮገራም ለመውሰድ ተመልምላችሁ በአሳላ መምህርን ትምህርት ኮሌጂ ለተመደባችሁ በሙሉ!!
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በበአሳላ መምህራን ትምህርት ኮሌጂ የቅድመ አንደኛ ደረጃ የዲፕሎማ መርሀ ግብር ስልጠናውን ለመከታተል በአዲስ አበባ ከተማ ሰስተዳደር ትምህርት ቢሮ አማካኝነት ተመልምላችሁ በአሰላ መምህራን ትምህርት ኮሌጂ የተመደባችሁ ፡-
1ኛ.የበጋ ቅዳሜና እሁድ ሰልጣኞች ስልጠናውን የሚሰጠው በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሰፈራ በሚገኘው ሃና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ስለሆነ የፊታችን እሁድ ሀምሌ 3/2014ዓ. ም ከጠዋቲ 2፡30 በመገኘት እንድትመዘገቡና ትምህርታችሁን የትምህርት ተቐሙ በሚያወጣው ፕሮግራም መሰረት እንድትጀምሩ እያሳሰብን ለምዝገባ ስትመጡ የመገጣጠሚያ ደብዳቤ ፤ ለውድድር ያቀረባችኋቸውን የትምህርት ማስረጃዎች ኦርጂናልና ኮፒ፤ መታወቂያ ፤ ሁለት 3*4 ዱርድ ፎቶግራፍ በመያዝ በሰአቱ መገኘት ይጠበቅባችኋል ፡፡

የክረምት ስልጠና በተመለከተ ፡-
የክረምት ስልጠና የሚሰጠው በአሰላ ከተማ ኮሌጁ ግቢ ስለሆነ የፊታችን ማክሰኞ ሀምሌ 5/2014 ዓ.ም ከጠዋት 2፡30 በአሰላ መምህራን ትምህርት ኮሌጂ በመገኘት ሪፖርት እንርታደርጉና እንድትመዘግቡ እያሳሰብን ለምዝገባ ስትመጡ የመገጣጠሚያ ደብዳቤ.፤ ለውድድር ያቀረባችኋቸውን የትምህርት ማስረጃዎችን ኦርጂናልና ፤ ኮፒ መታወቂያ፤ ሁለት 3*4 ጉርድ ፎቶግራፍ በመያዝ በሰአቱ በመገኘት እንድትመዘገቡና ስልጠናውን እንድትጀምሩ እናሳውቃለን ፡፡

ማሳሰቢያ ፡-

መገጣጣሚ ከየካ ክፍለ ከተማ የመም/ል/ቡድን መውሰዱ ይጠበቅባችሁል
መገጣጣሚ ለመውሰድ ስትመጡ
ከምሰሩበት ት/ቤት የስራ መደባችሁን እና ደሞዝ የሚገልፅ ደብዳቤ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቃል
በወጣው ፕሮግራም መሰረት ያልተመዘገበ ተጠባባቂ ይምንተካ መሆኑን እናሳውቃለን
50 viewsF.Defaru, 06:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 18:54:56
9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል

በክ/ከተማችን ለምትገኙ ሁሉም የመንግስት ት/ቤቶች በሙሉ

የቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት በክ/ከተማችን ከሚገኙና የተሻለ ውጤት ያላቸውን 10 ወንድና 10 ሴት በድምሩ 20 ተማሪዎችን ስፖንሰር አድርጎ ማስተማር ይፈልጋል

በመሆኑም በተቀመጡት መስፈርቶች መሠረት ተማሪዎችን መልምላቹህ ከሰኔ 30-ሀምሌ 6/2014 ዓ.ም ድረስ እንድትልኩልን ስንል እናሳስባለን::

1.በት/ታቸው ጠንካራና የደረጃ ተማሪ ሆነው የ7ኛ እና 8ኛ ክፍል የትምህርት ሪፖርት ካርድ ማቅረብ የሚችሉ

2.ተማሪዎች በቅ/ዮሴፍ ት/ቤት የሚሰጠውን ፈተና ማለፍ የሚችሉ ተማሪዎች ሲሆን

3.መስፈርቱን ያሟሉ ወንድ ተማሪዎች በቅዱስ ዮሴፍ ሴት ተማሪዎች ደግሞ በናዝሬት የልጃገረዶች ት/ቤት የሚማሩ ይሆናል::

በግል ት/ቤት በነጻ የሚማሩ አቅም የሌላቸው ተማሪዎች መረጃ ካመጡ መወዳደር ይችላሉ)

የየካ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት
56 viewsLalisa Fekadu, 15:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 18:42:03
66 viewsLalisa Fekadu, 15:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 17:30:29 በብርሃን ጉዞ አ/ህ/እና የመ/ደ/ይሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ያለምን ችግር ተጠናቀቀ።
66 viewsTeklewold Nigatu, 14:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 14:44:00
69 viewsSolomon Asfaw, 11:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ