አሰላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላህ ወበረካቱሁ ውድ የተከበራቹ የጅጅጋ ሙስሊም ነዋሪዎች በሙሉ አል-በረካ ኢስላማዊ ማህበር በአይነቱ ልዩ የቁርዓን ተፍሲር ምረቃ እና የዳዕዋ ፕሮግራም አሰናድተን ስንጠራዎ በታላቅ ደስታ ነው ቦታ፦ 03 መጅሊስ አዳራሽ ቀን፦ ቅዳሜ ነሀሴ 7/2014 ሰዓት፦ ከሰዓት ከ9:00 ጀምሮ https://fb.me/e/2wSM1bUiW 336 views15:09