ጅማ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ከታህሳስ 14 እስከ 17/2014 ዓ.ም ይሰጣል ብሏል። የፈተናው ውጤት ታህሳስ 20/2014 ዓ.ም እንደሚገለጽ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ለፈተናው የሚያስፈልጉ ዝርዝር መረጃዎችን በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.Ju.edu.et ላይ ማግኘት ይቻላል 555 views10:14