አብደላህ ቢን አውን አይቆጣም ነበር። የሆነ ሰው ካናደደው "بارك الله فبك" ይል ነበር። ኢማሙ አህመድ፦ ያማረ ስነምግባር ማለት ቁጣን መተው ነው ብለዋል። ነብያችን ፦ ጀግና ብሎ ማለት ታግሎ የሚጥል ሳይሆን በንዴት ጌዜ ነፍሱን የሚቆጣጠር ሰው ነው ብለዋል። https://t.me/tewehideyekdem 48 views18:15