አቡ ሁረይራ ባስተላለፈው ሀዲስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል። አንድ ሰው በጭንቅ (ጥብብ ባለው) ጊዜ አላህ (ዱአውን) እሺ እንዲለው የፈለገ ሰው በደስታው (በአማን) ጊዜ ዱአ ያብዛ። ቲርሚዚ ዘግቦታል። join https://t.me/tewehideyekdem 39 views08:13