#የት_አባቱ ፡ ፡ ፡ ስትቀርበው ከራቀ፤ ስትሰጠው ከሰረቀ፤ ስትይዘው ከለቀቀ፤ ስትክበው ካፈረሰ፤ ስታፀድቀው ካረከሰ፤ ስታለብሰው ካራቆተ፤ ስታርመው ካሳሳተ፤ . . . አትለምነው እንዲ አይነቱን፤ ይብቃ እሰረው ቀረጢቱን። ገመድክን የዝምድና፤ አትቋጥረው በልመና። ያቀረብከው ካልሆነልክ የሰው ብርቱ፤ ፍታው ተወው ጥንቅር ይበል የት አባቱ። @tloveandhope 38 viewsChristyan, 15:49