#መቀሌ! ትግራይ ቴሌቪዥን የድሮን ጥቃት መፈጸሙን አረጋግጧል። ዛሬ ከማለዳው 11፡00 አካባቢ በመቀሌ ከተማ በሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት ተፈጽሟል። በጥቃቱ ህወሃት የሚገለገልባቸው የመሳሪያ ዲፖዎች ከጥቅም ውጪ ሆነዋል። @tikvahethiopianss 1.5K viewsMintesinot Hemecha, edited 10:55