#መንፈሳዊ #ምክር
1 እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ሀውልት ሆነህ እንዳትቀር የተውከውን ሀጢአት ዞረህ አትመልከት ዘፍ19:26
2 ለደሀ ከመመፅወት አትቦዝን እንደ ነዌ ትፀፀታለህና ሉቃ13:4
3 በአባትህ ላይ በንቀት አትሳቅ እንደ ካም ትረገማለህና 1ኛ ነገ13:22
4 የሀሰት ቃል ከአንደበትህ አይውጣ እንደ ሃናንያና ሰጲራ ትሞታለህና ሀዋ 5:3
5 የቤተክርስቲያን ንዋያተ ቅድሳት ለራስህ አትጠቀም እንደ ብልጣሶር ትመዘናለህና 2ኛ ሳሙ 6:6
#ምክሩንፈፃሚ ያድርገን #አሜን
ዲ/ን ምንቴ