አንድ ቀን አንዲት አሮጊት ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘንድ መጣችና ያረሱለላህ አላህ ጀነት ያስገባኝ ዘንድ ዱዓ አድርጉልኝ አለቻቸዉ ረሱልም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የእገሌ እናት ሆይ....ጀነት ዉስጥ እኮ አሮጊቶች አይገቡም አሉዋት:: አሮጊትዋም የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ንግግር ሀሳቡ ስላልገባት ማልቀስን ያዘች ነብዩ ግን እየቀለዱባት ነበር:: እዉነቴን ነዉ ጀነት ዉስጥ አሮጊቶች የሉም አሮጊት ሴት ጀነት የምትገባዉ በአሮጊትነትዋ ሳይሆን ወጣትና ዉብ ሆና ነዉ በማለት ገለፁላት:: በማስከተለም ስለ ጀነት ሴቶች በቁርዓን የተጠቀሰዉን አነበቡላት:-"( إنا أنشأناهن إنشاء فجعلناهن أبكارا عربا أترابا)" "እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን ፈጠርናቸዉ ደናግሎችም አደረግናቸዉ" :: (ኢማሙ ቲርሚዚ ዘግቧል ኢማሙል አልባኒ ሐሰን ብለውታል https://telegram.me/tewihd 29 views17:08