ማስታወሻ ° ኡድሒያ ለማረድ አስበዋል? እንግዲያውስ የዙልሒጃ ወር ከገባ በኋላ ፀጉራችሁን እና ጥፍራችሁን ከመቁረጥ ተቆጠቡ። ° ኡሙሰለማ - ረዲየሏሁ ዐንሃ - ባስተላለፈችው ሐዲስ ነብዩ - ﷺ - እንዲህ ብለዋል ፦ [ የዙልሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና , ከእናንተ አንድኛችሁ ኡድሂያን ማረድ ከፈለገ ፀጉሩን እና ጥፍሩን ከመቁረጥ ይቆጠብ። ] (ሙስሊም ፥ 1977 ላይ ዘግቦታል). 419 views18:37