Get Mystery Box with random crypto!

የ2014 የ12ኛ ክፍል ፈተና ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ይካሄዳል። ከ984 | University of Ethiopia

የ2014 የ12ኛ ክፍል ፈተና ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ይካሄዳል።

ከ984,000 በላይ ተማሪዎች ይፈተናሉ

የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ቁጥር 622,739 ስሆኑ በ 1ኛ ዙር ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 3 ይፈተናሉ።

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ቁጥር 361,279 ሲሆኑ በሁለተኛው ዙር ከጥቅምት 8 እስከ 11ይፈተናሉ።

የፈተናው ቦታ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ስሆን ፈታኞች ደግሞ የዩኒቨርሲቲ መምህራን ናቸው።

@Temihert
@Temihert