የሰው ነፍስ ዋጋ የሌለባት፣ የግድያ ዜና የሚከታተልባት መከረኛ አገር! ወለጋ ዛሬም የንፁሃን ደም በግፍ ፈሰሰባት! ከ2 ሣምንት በፊት የተጨፈጨፉት አንዳችም ፍትህ ሳያገኙ ሌላ ጭፍጨፋ! . ዛሬም ጠባቂም ሆነ የፖለቲካ ውክልና የሌላቸው ምስኪን የወሎ ተወላጆች በሰው በላ ታጣቂዎች መጨፍጨፋቸው አላቆመም! እንደአገር ኪሳራ ውስጥ ነን! . #የወሎዬውሰቆቃእስከመቼ? #ወሎጠልነት #ወለጋ #ወሎዬንመግደልይብቃ #ሸኔ #OLA #ብልፅግና #ኦሮሚያክልል #ወሎ #ኢትዮጵያ 879 views18:56